መንግሥት የፋይናንስ ዘርፉን ከብልሹ አሠራር የፀዳ ለማድረግ ዲጂታል የግዥ ሥርዓትን ተግባራዊ አድርጓል።

አዲስ አበባ: ጥር 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በገንዘብ ሚኒስቴር አዘጋጅነት የፌደራል ተቋማት የመንግሥት ግዥ እና ንብረት አሥተዳደር ሥርዓት ዝርጋታ የስድስት ወራት አፈጻጸም ግምገማ እየተካሄደ ነው። የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ መንግሥት ከያዘው በጀት ከፍተኛው ብር ለግዥ እንደሚውል...

ንግድ ባንክ ወልድያ ዲስትሪክት አነስተኛ መሬት ላላቸው አርሶ አደሮች ብድር ለማቅረብ ስምምነት ላይ ደርሷል።

ወልድያ: ጥር 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ወልድያ ዲስትሪክት ከወልድያ ከተማ አሥተዳደር እና ከሰሜን ወሎ ዞን ጋር አነስተኛ መሬት ላላቸው አርሶ አደሮች ብድር ለማቅረብ የሚያስችል ስምምነት ተፈራርሟል። የባንኩ የሪቴይል ባንኪንግ ክፍል ሥራ አስኪያጅ ኤልያስ...

የሴፍትኔት መርሐግብር የነዋሪዎችን ኑሮ እያሻሻለ ነው።

ፍኖተሰላም: ጥር 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የፍኖተሰላም ከተማ ነዋሪዋ ወይዘሮ ስጦታ ገብረ ሚካኤል በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ኑሯቸውን ሲገፉ መቆየታቸውን ነግረውናል ። አሁን ላይ ግን በሴፍትኔት መርሐግብር በመሳተፍ የተሻለ የኑሮ ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ ገልጸዋል። በከተማ ግብርና በመሥራትም...

የአፋህድ ምክትል ሊቀመንበር እና ወታደራዊ ዋና አዛዥ ኮሎኔል ፈንታው ሙሀባ ከእነ ሠራዊታቸው ...

ባሕር ዳር: ጥር 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአፋህድ ምክትል ሊቀመንበር እና ወታደራዊ ዋና አዛዥ ኮሎኔል ፈንታው ሙሀባ አፋህድ ከአማራ ክልል መንግሥት ጋር ያደረገውን ስምምነት ተከትሎ ከእነ ሠራዊታቸው የሰላም አማራጭን ተቀብለው ገብተዋል። የአፋህድ...

የመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት የኢትዮጵያን ገጽታ የቀየሩ ታላላቅ ስኬቶች የተመዘገቡበት ነበር።

አዲስ አበባ: ጥር 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት በመንፈቅ ዓመቱ እንደ ሀገር በሁሉም ተቋማት የተገኙ ውጤቶች ላይ መግለጫ ሰጥቷል። መግለጫውን የሰጡት የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር እናታለም መለሠ ኢትዮጵያ 2018 ዓ.ም የማንሠራራት ዘመን ነው ብላ...