የአጼ ቴዎድሮስ የልደት በዓል በጎንደር ከተማ እየተከበረ ነው።
ባሕር ዳር: ጥር 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የንጉሠ ነገሠት አፄ ቴዎድሮስ 207ኛ ዓመት የልደት በዓል በጎንደር ከተማ በልዩ ልዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው።
አጼ ቴዎድሮስ ከጎንደር ቋራ ተነስተው የኢትዮጵያን ታላቅነት እና አንድነት ለማጽናት እስከ ሕይወት መስዋዕትነት የከፈሉ...
የአጼ ቴዎድሮስ የልደት በዓል በጎንደር ከተማ እየተከበረ ነው።
ባሕር ዳር: ጥር 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የንጉሠ ነገሠት አፄ ቴዎድሮስ 207ኛ ዓመት የልደት በዓል በጎንደር ከተማ በልዩ ልዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው።
አጼ ቴዎድሮስ ከጎንደር ቋራ ተነስተው የኢትዮጵያን ታላቅነት እና አንድነት ለማጽናት እስከ ሕይወት መስዋዕትነት የከፈሉ...
“ጣሊያን ብሎ ነበር ኢትዮጵያን ሀገሬ እምቢ አለ እንጂ ኮስትር ተጠምዶ እንደበሬ”
"ጣሊያን ብሎ ነበር ኢትዮጵያን ሀገሬ
እምቢ አለ እንጂ ኮስትር ተጠምዶ እንደበሬ"
ባሕር ዳር: ጥር 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሀገሩን ከራሱ አስቀደማት፤ ከሕይወቱም በላይ ወደዳት፣ ከአብራኩ ክፋይ አስበለጣት፣ ሀገሩን ከግራ ጎኑ አስቀዳማት፣ ሀገሩን ከወገን ዘመዶቹ አላቃት፣ ኢትዮጵያን በመከራ...
ኮሌራን በዘላቂነት ለመከላከል የንጽህና መሠረተ ልማቶችን ማሟላት ያስፈልጋል።
ባሕር ዳር: ጥር 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጋር በመተባበር የኮሌራ ወረርሽኝን ለመከላከል በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ከሃይማኖት መሪዎች እና አጋር አካላት ጋር መክሯል።
የአማራ ክልል ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት...
አራጣ እና የሕግ ተጠያቂነት
ባሕር ዳር: ጥር 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) አራጣ ተበዳሪን ያልተገባ የወለድ ስሌት በማስከፈል የሚፈጸም የወንጀል ድርጊት ነው፡፡ አበዳሪ በሚወስነው መሠረት ከዓይነቱ በተጨማሪ የሚከፈል ክፍያም ነው፡፡
ስለ አራጣ ምንነት፣ ጉዳቶችና በሕግ ስለመከልከሉ በአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ የኢኮኖሚ...








