አቶ ደመቀ መኮንን ዓለም አቀፉ የትምህርት ትብብር ድርጅት ያስቀመጣቸው ውጥኖች እውን እንዲሆኑ ኢትዮጵያ ቁርጠኛ...
ባሕር ዳር: ሰኔ 20/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ዓለም አቀፉ የትምህርት ትብብር ድርጅት ያስቀመጣቸው ውጥኖች እውን እንዲሆኑ ኢትዮጵያ ቁርጠኛ መሆኗን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ፡፡
እየተካሄደ በሚገኘው ዓለም አቀፍ የትምህርት...
ችግኞችን ከመትከል ባለፈ እንዲጸድቁ ያለመ ሥራ እየሠራ መኾኑን የደብረታቦር ከተማ አሥተዳደር ገለጸ፡፡
ደብረ ታቦር : ሰኔ 20/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ችግኞችን ከመትከል ባለፈ እንዲጸድቁ ያለመ ሥራ እየሠራ መኾኑን ለዚህም አሠራር ማበጀቱን የደብረታቦር ከተማ አሥተዳደር ግብርና መምሪያ አስታውቋል።
የከተማው የከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ስልጠና መጠናቀቅን ምክንያት በማድረግ ሰልጣኞችና በጎ...
በሰሜን ወሎ ዞን የክረምት ወራት ለማከናወን የታሰበው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጀመረ፡፡
ወልድያ: ሰኔ 20/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ወሎ ዞን በመጭዎቹ ክረምት ወራት የሚከናወነው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በራያ ቆቦ ወረዳ ጎብየ ቀበሌ ነው የተጀመረው፡፡
አገልግሎቱ የአቅመ ደካማ ቤቶችን ከመሥራትና ከማደስ በተጨማሪ በትምህርት ፣ በደም ልገሳ...
”የዒድ አል አድሃ አረፋ በዓልን ስናከብር አቅመ ደካሞችን በማገዝና ለሰላም ዘብ በመቆም ሊኾን...
ደብረ ማርቆስ: ሰኔ 20/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የዒድ አል አድሃ አረፋ በዓል ነብዩ ኢብራሒም የአላህ (ሰ.ዐ) ትዕዛዝን ለመፈጸም በፍጹም ትህትናና ታዛዥነት ልጃቸው እስማኤልን ለመስዋዕትነት ያቀረቡበት በዓል ነው፡፡ አሏህ (ሰ.ዐ) የነብዩ ኢብራሂም መታዘዝን ተመልክቶ በምትኩ...
“ነገን ዛሬ እንትከል” በሚል መሪ መልዕክት የ2ኛው ምዕራፍ የመጀመሪያ ዙር የምዕራብ ጎጃም ዞን የአረንጓዴ...
ፍኖተ ሰላም: ሰኔ 20/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የምዕራብ ጎጃም ዞን ግብርና መምሪያ የዘንድሮው የክረምት አረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርኃ ግብርን በፍኖተ ሰላም ከተማ አሥተዳደር ሸምበቁማ የደፋስ ቀበሌ አስጀምሯል።
በመርኃ ግብሩ ከዞኑ ሁሉም ወረዳዎችና ከተማ አሥተዳደሮች የተውጣጡ...








