“ኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ አምራች ዘርፉን በማነቃቃት ትልቅ ሚና ነበረው” የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር
አዲስ አበባ: ሰኔ 20/2015 ዓ.ም (አሚኮ) “በተኪ ምርቶች 2 ነጥብ 3 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ማስቀረት ሲቻል 311 ሚሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ደግሞ በወጭ ንግድ ተገኝቷል" ብሏል የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር። እንደ ሀገር የተዳከመውን የአምራቹን ዘርፍ...
“ልዩነት የግጭት ምክንያት አይደለም” የዚህ ዓመት የአረፋ በዓል አሰጋጅ ሸክ የሱፍ ቢን ሙሐመድ ቢን...
👉የዘንድሮውን የሐጂ ሥርዓት ከ2 ነጥብ 5 ሚሊዮን በላይ አማኞች እየታደሙበት ነው።
ባሕር ዳር: ሰኔ 20/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢድ አል አድሃ አረፋ በዓል በመላው ዓለም ሙስሊሞች ዘንድ በተለያዩ ዝግጅቶች በቅድስቲቷ ከተማ መካ እየተከበረ ነው፡፡ ከ2 ነጥብ...
“ሐጂ ማድረግ፡- ምድራዊዋን እና የመጀመሪያዋን የፈጣሪ ቤት መጎብኘት ነው” ሼህ አብዱራሂም ሙሳ
ባሕር ዳር: ሰኔ 20/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ስፍር ቁጥር የሌለው የሰው ዘር ሁሉ ያለምንም ልዩነት ከሚሰባሰብባቸው ሃይማኖታዊ በዓላት መካከል አንዱ የሐጂ ሥርዓት ነው፡፡ አንድ ወቅት ምድረ በዳ የነበረችው ቅድስቲቷ ምድር መካ የአሏህ ክብር እና...
እንኳን ለታላቁ የዒድ አል አድሃ በዓል አደረሳችሁ!
ውድ ኢትዮጵያውያን ሙስሊም ወገኖቼ!
እንኳን ለታላቁ የዒድ አል አድሃ በዓል አደረሳችሁ!
ዒድ አል አድሃ፣አረፋ ሙስሊሞች በታላቅ ክብር እና ፍቅር የሚያከብሩት፣ መሥዋዕትነትን የሚዘክር በዓል ነው፡፡ በዓሉ ከአምስቱ የእስልምና መሠረቶች መካከል አንዱ የሆነውና ማንኛውም ሙስሊም የገንዘብና የጉልበት ዐቅሙ...
“መንግስት በ2015 ዓ.ም ከ1 ነጥብ 2 ሚሊየን ሜትሪክ ቶን በላይ የአፈር ማዳበሪያ ግዢ ፈጽሟል፡፡”...
ባሕር ዳር: ሰኔ 20/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በተለያዩ ክልሎች አርሶ አደሩ የሚያነሳውን የአፈር ማዳበሪያ አቅርቦት ጥያቄ ምላሸ ለመስጠት መንግስት በ2015 ዓ.ም ከ1 ነጥብ 2 ሚሊየን ሜትሪክ ቶን በላይ የአፈር ማዳበሪያ ግዢ ፈጽሟል፡፡
መንግስት ለዓመቱ ገዥ...








