“የኢትዮጵያን ልማት እንደግፋለን” ኤርትራዊያን ስደተኞች
ደባርቅ: ሐምሌ 10/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ጎንደር ዞን ዳባት ወረዳ ዓለምዋጭ የስደተኞች ሳይት የሚገኙ ኤርትራዊያን ስደተኞች የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራቸውን አስቀምጠዋል።
በችግኝ ተከላው ኤርትራዊያን ስደተኞች፣ የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት፣ፕላን ኢንተርሽናል እና ሌሎች በስደተኞች ጉዳይ ላይ የሚሰሩ...
በአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር 80 ሺህ በላይ ችግኞችን በመትከል ላይ...
በአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር 80 ሺህ በላይ ችግኞችን በመትከል ላይ መኾኑን የደብረታቦር ከተማ አሥተዳደር ግብርና መምሪያ ገለጸ፡፡
ባሕር ዳር: ሐምሌ 10/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረታቦር ከተማ አሥተዳደር በዘንድሮው ክረምት 2 ነጥብ 1...
ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር ተያይዞ እየገጠመን ያለውን ችግር ለመቀነስ በአረንጓዴ አሻራ ላይ የጀመርነውን ስራ...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 10/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በኦሮሚያ ክልል ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር ተያይዞ እየገጠመ ያለውን ችግር ለመቀነስ በአረንጓዴ አሻራ ላይ የተጀመረው ስራ እንደሚጠናከር የክልሉ ፕሬዚዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ።
አቶ ሽመልስ አብዲሳ ከፌዴራል መንግስት ከፍተኛ...
“አሁን የተገኘውን ሰላም በማጽናት የበለጠ የልማት ሥራ እንደሚሠራ አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ገለጹ።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 10/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በትግራይ ክልል በአንድ ቀን 500 ሚሊዮን ችግኞችን የመትከል መርሐ ግብር ላይ የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ በተገኙበት ነው እየተካሄደ ያለው።
አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ባደረጉት ንግግር...
“የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ግብን ለማሳካት ሁሉም ዜጋ የድርሻውን ሊወጣ ይገባል” የፌዴሬሽን...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 10/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባዔ አገኘሁ ተሻገር በኢትዮጵያ እየተካሄደ በሚገኘው በአንድ ጀምበር 500 ሚሊዮን የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በደቡብ ክልል ሃድያ ዞን ተገኝተዋል። አቶ አገኘሁ እንዳሉት በሀገሪቱ ባለፉት ዓመታት...








