ሰላምን እና ልማትን አስከብሮ በመቀጠል በልማቱ ዘላቂ ተጠቃሚ መኾን እንደሚገባ ምክትል አፈ ጉባኤ...

ጎንደር: ሐምሌ 18/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በአትክልት እና ፍራፍሬ ተጠቃሚ መኾን መጀመራቸውን የላይ አርማጭሆ ወረዳ አርሶ አደሮች ተናግረዋል። አርሶ አደር ብርሃኑ ጸጋ በላይ አርማጭሆ ወረዳ የከቻኒት ውኃ ቀበሌ ነዋሪ ናቸው፡፡ ✍️አርሶ አደሩ ባለፉት ጥቂት ዓመታት የተከሉት...

በባቡር የሚጓጓዘው የአፈር ማዳበሪያ በፍጥነት ወደ ማሠራጫ ማዕከሎች እንዲደርስ በትኩረት እየተሠራ ነው።

ባሕር ዳር: ሐምሌ 18/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ከጅቡቲ ወደብ በባቡር ተጓጉዞ እንዶዴ ባቡር ጣቢያ የሚደርሰውን የአፈር ማዳበሪያ በፍጥነት ወደ ማሠራጫ ማዕከሎች እንዲደርስ በትኩረት እየተሠራ እና በባቡር ጣቢያው በየቀኑ በአማካይ እስከ 10 ሺህ ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ...

በሚቀጥሉት 6 ቀናት በአንዳንድ የአፍሪካ ቀንድ ሀገራት ከባድ እና እጅግ ከባድ ዝናብ ሊዘንብ እንደሚችል...

ባሕር ዳር: ሐምሌ 18/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን እና በሰሜን ምሥራቅ በኢትዮጵያ፤ በምዕራብ ኤርትራ፣ በምሥራቅ እና ደቡብ ምሥራቅ ሱዳን እንዲሁም በመካከለኛው የደቡብ ሱዳን አካባቢዎች ከባድ እና እጅግ ከባድ ዝናብ ሊዘንብ እንደሚችል የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ-መንግሥታት...

“ኢትዮጵያ ከስዊዘርላንድ ጋር ያላትን የኢኮኖሚ ትብብር ታጠናክራለች” ለሊሴ ነሜ

ባሕር ዳር: ሐምሌ 18/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በምጣኔ ሐብቱ ዘርፍ ኢትዮጵያ ከስዊዘርላንድ ጋር ያላትን ትብብር ለማጠናከር ፍላጎት እንዳላት የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ (ኢ.ር) ገለጹ። ኮሚሽነሯ በኢትዮጵያ ከስዊዘርላድ አምባሳደር ታማራ ሞና ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም በኢትዮጵያ...

“ስለወተት ነጭነት ንግግርም፣ ምስክርም አያስፈልግም” ዶክተር ቹቹ አለባቸው

ባሕር ዳር: ሐምሌ 18/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ጊዜው 1984 ዓ.ም ነበር። ሕወሃት ሥልጣን እንደያዘ ዓመት እንኳን ሳይሞላው ወሰን መጋፋት፣ ማንነትንም ማጥፋት ጀመረ። የሕወሃት ሰዎች የአማራውን ወሰን አልፈው፣ ማንነቱንም አጥፍተው ለኔ የሚሉትን ክልል ለማስፋት ይሯሯጡ ነበር።...