የሰላም እጦቱ የሀገር ማስቀጠያ ድልድይ የኾኑትን እናቶች የበለጠ ተጎጅ ስለሚያደርግ ሁሉም ወገን ወደ ሰላማዊ...

ባሕር ዳር: ነሐሴ 15/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የልጅነት እንክብካቤ ትምህርት ክፍል ኀላፊ ዶክተር እባቡሽ ይርዳው እንዳሉት በሰላም እጦት ጊዜ ቅድሚያ ተጎጅ የሚኾኑት እናቶች ስለመኾናቸው አስረድተዋል፡፡ የእናቶች ቤተሰባዊ ጫና ካለው የቤተሰብ አባል አኳያ ይለያል...

“ትራንስፖር የሰላም ምልክት እና ተምሳሌት ነው”

ባሕር ዳር: ነሐሴ 15/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ባለፉት ሳምንታት በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በተፈጠረው አለመረጋጋት ምክንያት በርካታ የመሰረተ ልማት ተግባራት አገልግሎት መስጠት አቋርጠው ነበር፡፡ አለመረጋጋቱ ከፈጠረው ሰብዓዊ እና ቁሳዊ ጉዳት በተጨማሪ የማኀበራዊ አገልግሎት መቋረጥ...

በግጭት ሰበብ የሕዝብ መጠቀሚያ ተቋማት እና ንብረቶችን ማውደም ተገቢ አለመኾኑን የባሕርዳር ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ።

ባሕር ዳር: ነሐሴ 14/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ከባሕርዳር ከተማ የተለያዩ ቀበሌዎች የተውጣጡ ነዋሪዎች በወቅታዊ የከተማዋ እና የክልሉ ኹኔታ ላይ ውይይት እና ምክክር አካሂደዋል። በውይይቱ ላይ በክልሉ የተረጋጋ እና ፍጹም ሰላማዊ እንቅስቃሴ ለማስፈን በሕዝብ እና...

“ኢትዮጵያስ ከሌሎችና ከስህተቶቿ መቼ ይሆን የምትማረው?”

ባሕር ዳር: ነሐሴ 14/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ከትናንቱ የሚማር ከተገኘ ዓለም እጅግ አስከፊ እና መራር የጦርነት ታሪክ አላት፡፡ በእያንዳንዱ ሀገር የታሪክ ማጀት ውስጥ ጊዜ ወስደን ብንመረምር ለህልውናቸው ስጋትን ለሕዝቦቻቸው ፍርሃትን የፈጠሩ የጦርነት ታሪኮቻቸውን ፈልፍለን እናወጣለን፡፡...

በተፈጠረው የሰላም መደፍረስ ምክንያት ምርትን ከቦታ ቦታ ማንቀሳቀስ ባለመቻሉ የምርት እጥረት መከሰቱን የአማራ...

ባሕር ዳር: ነሐሴ 14/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ሸማች ኅብረት ሥራ ማኅበራት በብዛት ምርት ከሚገኝበት አካባቢ በመግዛት ለተጠቃሚዎች በማቅረብ ዋጋ እያረጋጉ እንደነበር የማሕበራቱ ሥራ አስኪያጆች ተናግረዋል። የግሽ ዓባይ ሸማቾች ሕብረት ሥራ ማሕበር ሥራ አስኪያጅ ምትኩ አያሌው...