የኢትዮጵያ የዓለም ዲፕሎማሲ ስኬት – የብሪክስ!

ባሕር ዳር: ነሐሴ 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ)ከተመሰረተ 14 ዓመታትን ያሰቆጠረው የብሪክስ ሀገራት ከሰሞኑ 15ኛዉን ጉባኤ በደቡብ አፍሪካ ጆሀንስፐርግ አካሂዷል። በብራዚል ፣ ሩሲያ፣ ሕንድ፣ ቻይና እና ደቡብ አፍሪካ የተመሰረተው ድርጅት ብሪክስ “BRICS” በሚል ...

በርካቶችን ተጠቃሚ የሚያደርገው የማዕድን ሃብትን ለማልማት የክልሉ ሰላም እንዲረጋጋ ሁሉም የበኩሉን እንዲወጣ የአማራ ክልል...

ባሕር ዳር: ነሐሴ 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ሰሞኑን በተለያዩ አካባቢዎች የተከሰተው አለመረጋጋት እና የሠላም እጦት በማዕድን ሃብት ልማት እንቅስቃሴው ላይ አወንታዊ ተጽዕኖ ማሳደሩ ተጠቁሟል፡፡ ከአማራ ክልል ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ እንደተገኘው መረጃ በአማራ ክልል...

“በአማራ ክልል 3 ነጥብ 8 ሚሊዮን ወጣቶች በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ሥራ እየተሳተፉ ነው”...

ባሕር ዳር: ነሐሴ 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ሥራ ማስጀመሩ ይታወሳል፡፡ ቢሮው ከሌሎች ተቋማት ጋር በመቀናጀት ነው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ሥራውን ያስጀመረው፡፡ የአማራ ክልል ወጣቶችና ስፖርት...

ተቋርጦ የነበረው የሶስትዮሽ የህዳሴ ግድብ ድርድር በዛሬው እለት በግብፅ ካይሮ ተጀመረ።

ባሕር ዳር: ነሐሴ 21/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ተቋርጦ የነበረው የሶስትዮሽ የህዳሴ ግድብ ድርድር በዛሬው እለት በግብፅ ካይሮ መጀመሩን የመንግሥት የሙኒኬሽን አገልግሎት አስታውቋል። የሶስትዮሽ ድርድሩ ከዚህ በፊት በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ አቡዳቢ ሲደረግ ቆይቶ ረቂቅ ስምምነት ማዘጋጀት ላይ...

ጅግዳን ኮሌጅ በርቀት፣ በቀንና በማታ በተለያዮ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 319 ተማሪዎች አስመረቀ።

አዲስ አበባ: ነሐሴ 21/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ጅግዳን ኮሌጅ በ2006 ዓ.ም በህንድ ከሚገኝው ታሚናዱ ዮኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር በመጀመሪያ ዲግሪ እና በሁለተኛው ዲግሪ ተማሪዎችን በማሰልጠን ነው ሥራውን የጀመረ። ኮሌጁ በሀገሪቱ በሚገኙ 15 ቅርንጫፎች እስካሁን በተለያዮ የትምህርት...