በደብረታቦር ከተማ ሰላማዊ እንቅስቃሴ መኖሩን ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡
ባሕር ዳር: ነሐሴ 24/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ጎንደሯ ደብረታቦር ከተማ ባለፉት ቀናት በነበረው የሕግ ማስከበር ሥራ በሰው ሕይዎት እና በንብረት ላይ ጉዳት ደርሷል።
አሁን ላይ በከተማዋ ሰላማዊ እንቅስቃሴ ያለ ሲኾን ከዛሬ ነሐሴ 24/2015 ዓ.ም...
በ2015 በጀት ዓመት ወደውጭ ከተላኩ ምርቶች 139 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘቱን ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 24/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ ለረጅም ዓመታት የግብርና ውጤት የኾኑ ጥሬ ዕቃዎችን ወደ ውጭ በመላክ ያለቀለትን ምርት ደግሞ በውድ ዋጋ ወደ ሀገር ውስጥ ስታስገባ ቆይታለች፡፡ በተለይ ደግሞ የቁም እንስሳትን እና የግብርና...
“ታሪክ ነጋሪ ጥንታዊ ቅርሶችን በመጠበቅ፣ በመንከባከብና በማልማት ማኅበረሰቡ የትውልድ ኀላፊነቱን ሊወጣ ይገባል” የአማራ ክልል...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 24/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል በየዘመኑ የሰውን ልጅ ሥልጣኔንና ዝማኔን ፣ ባሕል ፣ ወግና ሥርዓትን የሚዘክሩ የታሪክ አምባዎች ባለቤት ፤ ድንቅ የተፈጥሮ መልክዓ ምድር ትዕይንት መገኛ፤ የበርካታ የሰው ሠራሽና የተፈጥሮ...
በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን በመኸር እርሻ ከሚለማው መሬት ውስጥ 98 በመቶው በምርት መሸፈኑን...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 24/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በ2015/16 የምርት ዘመን በዞኑ ከ9 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ምርት ለመሰብሰብ አቅዶ እየሠራ መኾኑን የዞኑ ግብርና መምሪያ አስታውቋል፡፡ በዞኑ ያለው ምቹ የክረምት ወቅት እና ተስማሚ የዝናብ ስርጭት ዕቅዱን ለማሳካት...
የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ትምህርት መምሪያ የ2016 የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባ መጀመሩን አስታወቀ፡፡
ባሕር ዳር: ነሐሴ 23/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በክረምቱ ወራት የተጀመረው የ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ቅድመ ዝግጅት ሥራዎችን አጠናቆ የተማሪዎች ምዝገባ መጀመሩን የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ትምህርት መምሪያ አስታውቋል፡፡
ዞኑ በትምህርት ዘመኑ 115 ሺህ ገደማ...








