“ስድስቱን የጳጉሜ ቀናት የተቸገረን በማሰብ ፣ በደልን ይቅር በማለት፣ በጾምና በጸሎት ማሳለፍ ይገባል” የኢትዮጵያ...
አዲስ አበባ: ነሐሴ 29/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቋሚ ሲኖዶስ በጳጉሜ ቀናት የሚከወኑ መንፈሳዊ ተግባራትን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።
ቤተ ክርስቲያኗን ወክለው መግለጫው የሰጡት የመንበረ ፓትሪያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ እና...
“ነባር ችግሮችን ለይተን እንፍታ፤ በተቻለ መንገድ አዳዲስ ችግሮችን ላለመፍጠር በጥንቃቄ እንሥራ” ዶክተር አሕመዲን ሙሐመድ
ባሕር ዳር: ነሐሴ 29/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማእረግ የከተማ ልማት ዘርፍ ክላስተር አስተባባሪና የከተማ እና መሰረተ ልማት ቢሮ ኅላፊ ዶክተር አሕመዲን ሙሐመድ ከሚያስተባብሯቸው ተቋማት ጋር የትውውቅ እና በቀጣይ ሥራዎች መመሪያ ላይ ምክክር...
“በአማራ ክልል ያለውን አሉታዊ ድባብ መቀየር የሚያስችል የሥነ ተግባቦት ሥራ ያስፈልጋል” ርእሰ መስተዳድር አረጋ...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 29/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ “ ጳጉሜን ለኢትዮጵያ” በሚለው ሀገራዊ ንቅናቄ ከክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ ርእሰ መስተዳድሩ በወረኃ ጳጉሜን ክልሉ አሁን ያለበትን...
በአማራ ክልል 464 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር ያስመዘገቡ 4 ሺህ 700 አዳዲስ አልሚዎች...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 29/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ አመራር እና ሠራተኞች የ2015 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ እና የ2016 ዓ.ም የዕቅድ ትውውቅ አድርገዋል።
የአማራ ክልል ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኀላፊ እንድሪስ አብዱ...
“መነጋገር መወያየት ለሀገር አንድነት ያለዉ ድርሻ የላቀ በመኾኑ በኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የሚዘጋጀዉ ስለ ኢትዮጵያ...
አዲስ አበባ: ነሐሴ 29/2015 ዓ.ም (አሚኮ) 14ኛ ዙር ስለ ኢትዮጵያ መድረክ እና የፎቶ አዉደ ርእይ በአዲስ አበባ የኢትዮጵያ ተምሳሌት በሚል መሪ ሀሳብ እየተካሄደ ነዉ።
በመድረኩ ላይ የተገኙት የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ...








