“ፋብሪካው ከተመሰረተ ጀምሮ ከ40 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የማኅበራዊ አገልግሎት ሰጥቷል” የአማራ ፓይፕ ፋብሪካ
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ፓይፕ ፋብሪካ አዲሱን ዓመት አስመልክቶ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ የኅብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ አድርጓል፡፡
የፋብሪካው ዋና ሥራ አሥኪያጅ ወርቁ ባየ እንዳሉት ፋብሪካው ከተቋቋመ ጀምሮ ከ40 ሚሊዮን ብር በላይ...
“ዓባይ የዘመናት ሃሳብ መቋጫ ፤ የታላቅ ሕዝብ መገለጫ”
ባሕር ዳር: ጳጉሜ 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ዜማ እያዜሙ መሸኘቱ ፣ ቅኔ እየተቀኙ መሰናበቱ ፣ ለዘመናት ያለማቋረጥ ሲጓዝ በስስት ማየቱ ያበቃ ይመስላል፡፡ ዓባይ ማደሪያ የለሽ ግንድ ይዞ ይዞራል ይሉት ነገር ተቀይሯል፡፡ ዓባይ ማደሪያውን አግኝቷል ፤...
“ገጠሩን ለማልማት ተደራርበን ሳይሆን አብረን፤ ተገፋፍተን ሳይሆን ተጠጋግተን እንሰራለን” ዶክተር ድረስ ሳህሉ
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የገጠር ልማት ዘርፍ ክላስተር መሥሪያ ቤቶች የጋራ ትውውቅ እና ለቀጣይ ጊዜያት የሥራ አቅጣጫ ለማስቀመጥ የሚያስችል ውይይት በባሕር ዳር ከተማ አካሂደዋል፡፡
ዘርፉ ሃሳብንና ሃብትን በጋራ ለመጠቀም፣ በአንድ ተግባር ላይ የተለያዩ...
“የህዳሴ ግድብ አራተኛና የመጨረሻ ሙሌት ኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ ጫናዎችን በመቋቋም ያስመዘገበችው ስኬት ነው” ዶክተር ያዕቆብ...
ባሕር ዳር: ጳጉሜ 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የህዳሴ ግድብ አራተኛና የመጨረሻ ሙሌት ኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ ጫናዎችን በመቋቋም ያስመዘገበችው ስኬት መኾኑን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሃይድሮ ፖለቲክስ ተመራማሪና የህዳሴ ግድብ የኢትዮጵያ ተደራዳሪ ቡድን አባል ዶክተር ያዕቆብ አርሳኖ ገለጹ።
ዶክተር...
“በአዲሱ ዓመት ሁሉም ሰው ተስፋ ሊሠንቅ ይገባል” መምህር ጥቁኄር ወርቄ
ባሕር ዳር: ጳጉሜ 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ተስፋ የሰው ልጅ ወደ ፊት ይኾንልኛል ይደረግልኛል፤ እኾናለሁ፣ አደርገዋለሁ ብሎ የሚመኘው ነገር ነው ብለዋል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በባሕር ዳር ሀገረ ስብከት በመጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ቤተክርስቲያን...








