የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የመጀመርያ ዙር ከቡሩንዲ ጋር አዲስ...
ባሕርዳር፡ መስከረም 07/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በሴቶች አፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የመጀመርያ ዙር ኢትዮጵያ ከቡሩንዲ የሚያደርጉት ጨዋታ አዲስ አበባ ላይ እንደሚደረግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል።
ሁለቱ ፌዴሬሽኖች ባደረጉት ስምምነት የደርሶ መልስ ጨዋታዎች በአዲስ አበባ...
አቶ ደመቀ መኮንን ከቢልና ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጋር ተወያዩ።
ባሕር ዳር: መስከረም 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከቢልና ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ማርክ ሱዝማን ጋር በኒው ዮርክ ተወያይተዋል። በውይይቱ ኢትዮጵያ እና ፋውንዴሽኑ ያላቸውን ትብብር አድንቀዋል።
ኢትዮጵያ ከፕሪቶሪያው...
“በትምህርት ሳምንት ወቅት የሚከናወኑ ተግባራት በዓመቱ ለሚመዘገበው ስኬት ትልቅ ድርሻ አላቸው” የአማራ ክልል...
ባሕር ዳር: መስከረም 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአማራ ክልል የትምህርት ሳምንት እየተከበረ ነው፡፡ በትምህርት ሳምንቱ የዓመቱ መደበኛ ትምህርት ከመጀመሩ አስቀድሞ ሊደረጉ የሚገባቸው የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እየተከናወኑ ነው ተብሏል፡፡
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኅላፊ እየሩስ...
“ሴቶች ከትምህርት ገበታ እንዳያቋርጡ በቅንጅት የሚሠራው ሥራ ውጤታማ እንዲኾን ጥረት ማድረግ ይገባል” የሰሜን ሸዋ...
“ሴቶች ከትምህርት ገበታ እንዳያቋርጡ በቅንጅት የሚሠራው ሥራ ውጤታማ እንዲኾን ጥረት ማድረግ ይገባል” የሰሜን ሸዋ ዞን ሴቶች ሕፃናትና ማኅበራዊ ጉዳይ መምሪያ
ባሕር ዳር: መስከረም 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የዞኑ ሴቶች ሕፃናትና ማኅበራዊ ጉዳይ መምሪያ ኀላፊ የሮምነሽ ጋሻውጠና...
“በአማራ ክልል 7 ነጥብ 4 ሚሊዮን የመማሪያ መጽሐፍት እየተሰራጩ ነው” ትምህርት ቢሮ
ባሕርዳር፡ መስከረም 07/2016 ዓ.ም (አሚኮ) አዲሱን የትምህርት ዘመን ለማስጀመር የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እየተከናወኑ ነው፡፡
በአማራ ክልል የ2016 የትምህርት ዘመን ለማስጀመር የሚያስችል የተማሪዎች ምዝገባን ጨምሮ ሌሎች የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እየተሠሩ ነው፡፡
በክልሉ ባለፈው የትምህርት...








