“ዓለም አቀፉ የፋይናንስ ሥርዓት ማሻሻያ ያስፈልገዋል” አቶ ደመቀ መኮንን

ባሕር ዳር: መስከረም 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ዓለም አቀፉ የፋይናንስ ሥርዓት ማሻሻያ እንዲደረግበት ጥሪ አቀረቡ። 78ኛው የተመድ ጠቅላላ ጉባኤ በኒው ዮርክ ከተማ መካሄዱን ቀጥሏል። ከጉባኤው ጎን ለጎን የዘላቂ...

“ ተስፋ መከራን ታሻግራለች፤ ክፉ ዘመንን ታሳልፋለች”

ባሕርዳር፡ መስከረም 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ብልኾች በነገው ተስፋ የዛሬን መከራ ይረሳሉ፤ የዛሬውን የመከራ ማዕበልም በነገ ተስፋ ይሻገራሉ፡፡ ነገን ተስፋ የሚያደርጉ ሁሉ ዛሬን በጽናት ይቆማሉ፡፡ ነገን ተስፋ የሚደርጉ ሁሉ የዛሬን መከራ በጥበብ እና በጠባቡ...

“ዓባይ የኢትዮጵያን እውነት ገልጧል”

ባሕር ዳር: መስከረም 08/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ዓባይ ወንዝ ብቻ አይደለም ውኃ ብቻ የሚፈስስበት፣ ዓባይ ስም ብቻ አይደለም አንድ ወንዝ የሚጠራበት፣ ዓባይ መዝገብ ነው የሀገር ታሪክ የሚነበብበት፣ ዓባይ ብዕር ነው የዘመን ታሪክ የሚጻፍበት፣ ዓባይ ማንነት...

የሰሜን ሸዋ ዞን ትምህርት መምሪያ የ2016 ዓ.ም ትምህርት ለማስጀመር ቅድመ ዝግጅት እያጠናቀቀ መሆኑን አስታውቀ።

ባሕርዳር፡ መስከረም 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን ትምህርት መምሪያ የ2016 ዓ.ም ትምህርት መስከረም 14 ቀን ለማስጀመር ቅድመ ዝግጅት እያጠናቀቀ መሆኑን አስታውቋል። ትምህርት ሚኒስቴር በ5 ወረዳዎች ለመልሶ መቋቋም ያስገነባቸው ግንባታዎች እስከ መስከረም 30...

ተማሪዎች ለተሻለ ውጤት ከፍተኛ የሥነ ልቦና ዝግጅት ሰንቀው ወደ ትምህርት ገበታቸው ማቅናት እንዳለባቸው ተገለጸ።

ባሕር ዳር: መስከረም 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ክረምቱ አልፎ መስከረም ሲጠባ ተማሪዎች የእረፍት ጊዜያቸውን አጠናቅቀው ወደ ትምህርት ገበታቸው የሚመለሱበት ወቅት በመኾኑ በጉጉት ይጠበቃል፡፡ ልጆች ከትምህርት ቤት፣ ከንባብ፣ ከመምህራን ርቀው የቆዩ በመኾናቸው ለአዲሱ የትምህርት ዓመት ከፍተኛ የሥነ ልቦና...