ማኅበረሰቡ በየአካባቢው የሚገኙ የአረንጓዴ አሻራ ችግኞችን እንዲንከባከብ የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ጠየቀ፡፡
ባሕርዳር፡ ጥቅምት 03/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በአረንጓዴ አሻራ በ2015 ክረምት ከ1 ነጥብ 5 ቢሊዮን በላይ አዳዲስ ችግኞች መተከላቸው ይታወሳል፡፡ እነዚህን ችግኞች በአግባቡ እንዲጸድቁ እና ለሚፈለገው ዓላማ እንዲውሉ ማኅበረሰቡ መንከባከብ እንዳለበት ክልሉ አሳስቧል፡፡
የአማራ...
“ትምህርት ወድቋል ለማለት የሚቀድመን የለም፤ ነገር ግን እኔ ለትምህርት ጥራት ምን አስተዋጽዖ አድርጌያለሁ የሚል...
ባሕር ዳር: ጥቅምት 03/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ የትምህርት ሥርዓት ዙሪያ ተደጋጋሚ ጥያቄዎች ሲነሱ ቆይተዋል፡፡ ትውልዱ ግብረ ገብነት እንዳይኖረው ከማድረግ ጀምሮ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት ላይ ያልተማከለ ትምህርት ትውልድን ጎድቷል ሲባል ኖሯል፡፡
የትምህርት ሥርዓቱ በፈጠረው ክፍተት...
ጊዜያቸው ያለፈባቸው እና በአግባቡ ያልተቀመጡ መድኃኒቶች፣ ምግብ እና ምግብነክ ነገሮችን ላለመጠቀም ጥንቃቄ እንዲደረግ ጤና...
ባሕርዳር፡ ጥቅምት 03/2016 ዓ.ም (አሚኮ) መድኃኒቶች፣ ምግቦች እና ምግብ ነክ ነገሮች በአቀማመጥ ችግር እና በመጠቀሚያ ጊዜያቸው አገልግሎት ላይ ካልዋሉ ለብልሽት ይዳረጋሉ፡፡ እነዚህን መድኃኒቶች፣ ምግቦች እና ምግብ ነክ ነገሮች መጠቀም ደግሞ የጤና ጉዳት ያስከትላል፡፡...
ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ከፍኖተ ሰላም ከተማ ነዋሪዎች ጋር ተወያዩ።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 02/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ፣ የምሥራቅ እዝ ዋና አዛዥ ሌትናል ጄኔራል መሐመድ ተሰማ፣ የፍኖተሰላም ከተማ ኮማንድ ፖስት ሰብሳቢ ብርጋዴር ጄኔራል መለስ መንግሥቴን ጨምሮ ከፍተኛ የምንግሥት የሥራ ኃላፊዎች...
“7 ነጥብ 3 ሚሊየን ዜጎች አስቸካይ የምግብ እና የገንዘብ ድጋፍ ተደርጎላቸዋል” የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
ባሕር ዳር: ጥቅምት 03/2016 ዓ.ም (አሚኮ) መንግሥት በድርቅ እና በግጭት ጉዳት የደረሰባቸዉ ወደ 7 ነጥብ 3 ሚሊዮን ዜጎች አስቸኳይ የምግብ እና የገንዘብ ድጋፍ ማግኘታቸዉን አስታውቋል። በድርቅ እና በግጭት ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸዉ አካባቢዎች የፌዴራል መንግሥት...








