“በምርት ዘመኑ 33 ሺህ 133 ቶን ማር ለማምረት አቅዶ እየሠራን ነዉ” የአማራ ክልል እንስሳትና...
ባሕር ዳር: ጥቅምት 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) አቶ ሙላት አስማማው በዋግኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር የደሃና ወረዳ ቀበሌ 03 ነዋሪ ናቸው። ማር በማምረት ሥራ የቆየ ልምድ አላቸው። አካባቢያቸው ለንብ ማነብ የተመቸ መኾኑን ጠቅሰዋል። ከባለሙያዎች በሚያገኙት ድጋፍ ማርን...
22 ደረጃቸውን የጠበቁ ትምህርት ቤቶች መገንባታቸውን በጦርነት የተጎዱ አካባቢዎች መልሶ ማቋቋምና ግንባታ ፈንድ ጽሕፈት...
ባሕር ዳር: ጥቅምት 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በጦርነት የተጎዱ አካባቢዎች መልሶ ማቋቋምና ግንባታ ፈንድ ጽሕፈት ቤት በጦርነቱ ጉዳት በደረሰባቸው አካባቢዎች 22 ደረጃቸውን የጠበቁ ትምህርት ቤቶች መገንባታቸውን አስታውቋል።
በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል በተካሄደው ጦርነት መጠነ ሰፊ ጉዳት...
የፋይናንስ ማኅበራዊ ተጠያቂነት ፕሮግራም ሊያስቀጥል መኾኑን የአማራ ክልል ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ ገለጸ።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የፋይናንስ ማኅበራዊ ተጠያቂነት ዜጎች መንግሥት የሚሠራው ልማት በሕጉና በእቅዱ መሠረት መከናወኑን የሚገመግሙበትና ማኅበራዊ ተጠያቂነትን ለማስፈን የሚተገበር ፕሮጀክት ነው።
በአማራ ክልል ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ የፋይናንስ ማኅበራዊ ተጠያቂነት ፕሮጀክት...
በፊፋ ፕሬዚዳንት ላይ የቀረበው ክስ ተዘጋ፡፡
ባሕር ዳር: ጥቅምት 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የስዊዘርላንድ ዐቃቢ ሕግ የዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማኅበር (ፊፋ) ፕሬዚዳንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶችን ያላግባብ በመጠቀም ፣ መንግሥታዊ ምስጢሮችን አሳልፎ በመስጠት ወንጀል ጠርጥሮ ያቀረበውን ክስ...
“የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የሕዝቡ ልጅና ጠባቂ ነው” ዶክተር ለገሰ ቱሉ
ባሕርዳር፡ ጥቅምት 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት የኢትዮጵያውያንን ኅብረ ብሔራዊነት በሚያንጸባርቅ መልኩ የተደራጀ፣ የሕዝብ ልጅና ጠባቂ መኾኑን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ ገለጹ፡፡
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት የተመሠረተበት 116ኛ ዓመት በዓል በመንግሥት ኮሙኒኬሽን...








