“ኢትዮጵያውያን ተከባብረን እና ተዋደን ስንኖር ሰላም እና ልማት ይመጣል” የጎዴ እና ቀብሪ ደሃር...

ጅግጅጋ: ኅዳር 8/2016 ዓ.ም (አሚኮ)18ኛውን የብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በሶማሌ ክልል ይከበራል። ለበዓሉ እየተደረገ ያለውን ዝግጅት ለመቃኘት ከተለያዩ የመገናኛ ብዙኀን ተቋማት የተውጣጣ የጋዜጠኞች ቡድን በክልሉ ጉብኝት እያደረገ ነው። የጋዜጠኞች ቡድን በክልሉ ቀደምት እና...

“በሩብ ዓመቱ ከ4 ቢሊዮን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ 1ሺህ 200 ባለሃብቶች ፍቃድ አግኝተዋል” የአማራ...

ጎንደር: ኅዳር 8/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ በጎንደር ቀጣና ከሚገኙ የኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ ኀላፊዎቾ ጋር የሩብ ዓመቱን አፈጻጸም እና የእቅድ ትውውቅ መድረክ በጎንደር ከተማ አካሂዷል። በአማራ ክልል ባለው ሰፊ እና...

“ሰላም ባለባቸው ወረዳዎች የመማር ማስተማር ሂደቱ በተገቢው መንገድ እየተካሄደ ነው” የማዕከላዊ ጎንደር...

ጎንደር፡ ኅዳር 8/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የዞኑ የትምህርት መምሪያ የሩብ ዓመት የሥራ ግምገማውን በጎንደር ከተማ እያካሄደ ነው። የዞኑ ትምህርት መምሪያ ኀላፊ አቶ ክንዱ ዘውዱ "ሰላም ባለባቸው ወረዳዎች የመማር ማስተማር ሂደቱ በተገቢው መንገድ እየተካሄደ ነው" ብለዋል። የጸጥታ...

ደካማ የሥራ ባሕል ችግር በሥራ እድል ፈጠራው ላይ ማነቆ እንደኾነበት የሥራና ክሕሎት ሚኒስቴር ገለጸ።

አዲስ አበባ: ኅዳር 8/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ከግለሰብ እስከ ማኅበረሰብ ስር የሰደደው ደካማ የሥራ ባሕል ችግር በሥራ እድል ፈጠራው ላይ ማነቆ እንደሆነበት የሥራና ክሕሎት ሚኒስቴር ገልጿል። ሚኒስቴሩ ይሄንን ችግር ለመቅረፍ ከግንዛቤ ፈጠራ ጀምሮ የተለያዩ ተግባራትን...

“የተሻለ ሰላም በመኖሩ የልማት ሥራዎችን እየሠራን ነው” የቀብሪደሃር ከተማ ከንቲባ ኢንጂነር አብዱረዛቅ አወል

ጅግጅጋ: ኅዳር 7/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ቀደምት ከተማ የኾነችው ቀብሪደሃር ሰላም የሌላት አካባቢ ነበረች፤ አሁን ግን የተሻለ ሰላም አለ ሲሉ የከተማዋ ከንቲባ ኢንጅነር አብዱረዛቅ አወል ተናግረዋል። ይህንን ተከትሎ የትምህር፣ የመንገድ ፣ የአረንጓዴ ልማት እና መሰል...