“ምዕራብ ጎንደር ዞን 190 ሺህ ኩንታል የሰሊጥ ምርት ወደ ማዕከላዊ ገበያ አቅርቧል” የዞኑ...
ባሕር ዳር: ኅዳር 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የምዕራብ ጎንደር ዞን 190 ሺህ ኩንታል ጥራቱን የጠበቀ ሰሊጥ ወደ ማዕከላዊ ገበያ መቅረቡን የዞኑ ንግድና ገበያ ልማት መምሪያ አስታውቋል። የመምሪያው ኀላፊ አቶ ጌትነት በሪሁን እንደተናገሩት በዚህ ዓመት 980...
“በክልሉ የተከሰተው የጸጥታ ችግር የድርቅ ተጎጅዎችን ለመደገፍ የሚሠራውን ሥራ አስቸጋሪ አድርጎታል” ዲያቆን ተስፋው ባታብል
ባሕር ዳር: ኅዳር 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ባለፉት ዓመታት የተከሰቱ ተደራራቢ ችግሮች ማኅበረሰቡን ለችግር እንዲጋለጥ አድርገውታል፡፡ በተለይም ደግሞ በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል በተከሰተው ጦርነት 11 ነጥብ 6 ሚሊዮን ሕዝብ ተፈናቅሎ እንደነበር የአማራ...
“በክልሉ የተከሰቱ የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎችን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር እየተሠራ ነው” የአማራ ክልል የኅብረተሰብ ጤና...
ባሕር ዳር: ኅዳር 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የኅብረተሰብ ጤና አደጋዎችን ለመከላከል በሚሠሩ ሥራዎች ዙሪያ ከባለ ድርሻ አካላት ጋር እየመከረ ነው። በውይይቱ የአማራ ክልል ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ በላይ...
ሙሉዓለም የአማራ ባሕል ማዕከል በዓለም ባሕልና ሙዚቃ ፌስቲቫል ኢትዮጵያን ወክሎ ሊሳተፍ ነው።
ባሕር ዳር: ኅዳር 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሙሉዓለም የአማራ ባሕል ማዕከል በሕንድ ሀገር በሚካሄደው 7ኛው የዓለም ባሕልና ሙዚቃ ፌስቲቫል ላይ ኢትዮጵያን ወክሎ ሊሳተፍ መኾኑን ባሕልና ስፖርት ሚኒስቴር ገልጿል።
ከኅዳር 13/2016 ዓ.ም ጀምሮ ለአስራ ሁለት ቀናት...
“አዲሱን መጽሐፍ በአጭር ቀናት ውስጥ እናዳርሳለን” የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ትምህርት መምሪያ
ባሕር ዳር፡ ኅዳር 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) አዲሱ ፍኖተ ካርታ በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር መተግበር ከጀመረ ሁለተኛ ዓመቱን አስቆጥሯል።ይሁን እንጂ አዲሱ መጽሐፍ ከተማሪዎች እና ከመምህራን እጅ ባለመድረሱ በተማሪዎች ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ማድረሱን በዋግ ኽምራ...








