ፍትሐዊ ምርጫ ለዘላቂ ሰላም

5

 

ባሕር ዳር፡ ሚያዚያ 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ)ብልጽግና ፓርቲ በጎንደር ከተማ አሥተዳደር ለሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ የምርጫ ቅስቀሳ አካሂዷል።

ምርጫው ዲሞክራሲያዊ፣ ፍትሐዊ፣ ሚዛናዊ እና ነጻ ኾኖ እንዲከናወን የበኩላቸውን ድጋፍ እንደሚያደርጉ የከተማወ ነዋሪዎች ገልጸዋል።

የአሚኮ ዲጅታል ቤተሰብ ይሁኑ

https://linktr.ee/Amharamediacorporations

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን !

Previous articleምርጫ ለዘላቂ የሰላም ግንባታ
Next article“የሕዝብን ሠላም ለማደፍረስ የሚደረግ ማናቸውም ሙከራ ሠራዊታችን እያለ አይሳካም” ጄኔራል አበባው ታደሠ