የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳዳር ለ820 ባለይዞታዎች የመሬት ባለቤትነት ማረጋገጫ ደብተር መሥጠቱን አስታወቀ፡፡
ባሕር ዳር: ኅዳር 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕር ዳር ከተማ አፄ ቴዎድሮሥ ክፍለ ከተማ ለከተማ አርሶ አደሮች እና ተቋማት የመሬት ይዞታ ማረጋጫ ደብተር ሠጥቷል።
አርሶ አደር በሬ እንቢአለ በባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር የአፄ ቴዎድሮስ ክፍለ ከተማ...
“አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ስንል ትኩረታችን ቴክኖሎጂው የሚያከናውነው ተግባር ላይ ነው” የቴክኖሎጂ ባለሙያ ሰለሞን ካሳ
ባሕር ዳር: ኅዳር 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሶፍትዌር መሐንዲሶች እንደሚገልጹት አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኮምፒዩተሮች እና ማሽኖች እንደ ሰው ልጅ እንዲያመዛዝኑ፣ ነገሮችን እንዲገነዘቡ፣ ማንኛውንም ነገር እንዲማሩ፣ እንዲያቅዱ እና ፈጠራዎችን እንዲከውኑ በማድረግ የሚሰጣቸውን ተልዕኮ እንዲያሳኩ የሚያስችል ቴክኖሎጂ ነው።
በአፍሪካ...
አዲሱን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለማጠናከር ሀገር ዓቀፍ የገቢ ማሰባሰቢያ መርኃ ግብር በአዲስ አበባ እተካሔደ...
አዲስ አበባ: ኅዳር 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአዲስ ምዕራፍ፣ አዲስ ተስፋ ለአዲስ ክልል በሚል መሪ መልዕክት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጥቅምት 17/2016 በይፋ ተመስርቶ ወደሥራ መግባቱ የሚታወስ ነው። ክልሉ 10 ብሔር ብሔረሰቦችን ያቀፈ በ7 ዞኖች እና...
“ወቅቱ ቁርጠኝነትን እና ፅናትን የሚጠይቅ ነው” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ
ባሕር ዳር፡ ኅዳር 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአማራ ክልል የከፍተኛ እና የመከካለኛ መሪዎች በክልሉ ወቅተዊ ጉዳዮች እና በቀጣይ አቅጣጫዎች ዙሪያ ውይይት ተካሂዷል። በባሕር ዳር የተካሄደውን ውይይት ላይ ርእሰ መሥተዳደር አረጋ ከበደ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል። በአማራ ክልል የተፈጠረው...
ተመላሽ የሠራዊት አባላት በዘላቂ ልማት የሚሰማሩበት አማራጭ እንዲመቻች ተጠየቀ።
ባሕር ዳር፡ ኅዳር 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕር ዳር ከተማ የሚገኙ ተመላሽ የሠራዊት አባላት በከተማ አሥተዳደሩ በተለያዩ የልማት ሥራዎች ተሠማርተዋል። የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ተመላሽ ሠራዊት ማኅበር ሰብሳቢ ሃምሳ አለቃ...








