የተፈጠረው የፀጥታ ችግር የትምህርት ዘርፉን እየጎዳው መኾኑን የሰሜን ሸዋ ዞን ትምህርት መምሪያ አስታወቀ።
ደብረ ብርሃን: ኅዳር 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ሸዋ ዞን ከሚገኙ 1 ሺህ 21 የትምህርት ተቋማት ውስጥ የመማር ማስተማር ሥራውን እያካሄዱ ያሉት 725 ትምህርት ቤቶች ብቻ መኾናቸውን የዞኑ ትምህርት መምሪያ ምክትል ኀላፊ...
“ከ10 ሚሊዮን በላይ መጻሕፍት ለክልሎች እና ከተማ አሥተዳደሮች ተከፋፍሏል” ትምህርት ሚኒስቴር
ባሕር ዳር: ኅዳር 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአዲሱን ሥርዓተ ትምህርት ትግበራ ተከትሎ ከ22 ነጥብ 7 ሚሊዮን በላይ የሁለተኛ ደረጃ የመማሪያ ማስተማሪያ መጸሕፍት መታተማቸው ተገልጿል።
በትምህርት ሚኒስቴር የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አየለች...
“በአልጣሽ ብሔራዊ ፓርክ 180 ኪሎ ሜትር መንገድ ለመገንባት ጨረታ ወጥቷል” የኢትዮጵያ ዱር እንስሳት ጥበቃ...
ባሕር ዳር: ኅዳር 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) አልጣሽ ብሔራዊ ፓርክ በሀገሪቱ ከሚገኙ 13 ብሔራዊ ፓርኮች መካከል አንዱ ነው። ፓርኩ በርካታ የአዕዋፍት እና የእንስሳት ዝርያዎችን በውስጡ ይዟል። ከፍተኛ የደን ሽፋን ያለው ፓርክም ነው።
በኢትዮጵያ በመጥፋት ላይ የሚገኙ...
“በፍርድ ቤቶች ላይ የሚነሱ ቅሬታዎችን ሊቀርፍ የሚችል የሕግ ማሻሻያ ሊደረግ ነው” ጠቅላይ ፍርድ ቤት
ባሕር ዳር: ኅዳር 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ተገልጋዮች በፍርድ ቤቶች ላይ የሚያነሷቸውን ቅሬታዎች ለመቅረፍ፣ የዳኝነት አገልግሎት ተጠያቂነት ለማስፈን እና የዳኝነት አካል ሥልጣንን የሚሸረሽሩ ሕጎችን ለመከለስ የሚያስችል የሕግ ማሻሻያዎችን ለማድረግ መዘጋጀቱን ጠቅላይ ፍርድ ቤት ገልጿል፡፡
የጠቅላይ ፍርድ...
የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔ ተጀምሯል።
ባሕር ዳር: ኅዳር 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ምክር ቤት 4ኛ ዙር 11ኛ ዓመት 26ኛ መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀምሯል።
ምክር ቤቱ በመደበኛ ጉባዔው በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ይወያያል ተብሎም ይጠበቃል። በጉባዔው የከተማ...








