የአማራ ክልል ምክር ቤት የሁለተኛ ቀን የጉባኤ ውሎውን ጀምሯል።
ባሕር ዳር: የካቲት 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 7ኛ መደበኛ ጉባኤ የሁለተኛ ቀን የጉባኤ ውሎውን ጀምሯል።
በሁለተኛ ቀን የጉባኤ ውሎው የክልሉ አሥፈጻሚ አካላት ከምክር ቤት አባላት...
በአማራ ክልል ወደ ውጭ ከተላከው የእንስሳት ሃብት 1 ነጥብ 3 ሚሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ...
ባሕር ዳር: የካቲት 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ወደ ውጭ ከተላከው የእንስሳት ሃብት 1 ነጥብ 3 ሚሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ መገኘቱን ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ገልጸዋል።
ርእሰ መሥተዳድሩ ይህንን ያሉት በክልሉ ምክር ቤት 6ኛ...
“የአማራ ሕዝብ ታላቆቹን የሚያከብር ታላቅ ሕዝብ ነው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: የካቲት 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከአማራ ክልል ከተለያዩ አካባቢዎች ከተውጣጡ የማኅበረሰብ ተወካዮች ጋር መክረዋል፡፡
በክልሉ ያለውን የመልካም አሥተዳደር እና የመሠረተ ልማት ችግርን መሠረት ተደርጎ የሕዝቡን ችግር ለማባባስ የሚደረገው...
ከኢትዮጵያ ጋር ለተፈራረመችው ሥምምነት ተፈጻሚነት ቁርጠኛ ኾና እየሠራች መኾኑን ሶማሊላንድ አስታወቀች፡፡
ባሕር ዳር፡ የካቲት 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሶማሊላንድ መንግሥት በጋራ ተጠቃሚነት ላይ ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር የተፈራረመውን የመግባቢያ ሥምምነት ዳር ለማድረስ ቁርጠኛ መኾኑን አስታውቋል።
የሶማሊላንድ ፕሬዚዳንት ሙሴ በሂ ሀገራቸው ከወር በፊት ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር...
ባለፉት ስድስት ወራት ብቻ ከ4 ሚሊዮን በላይ ቱሪስቶች አማራ ክልልን መጎብኘታቸውን ርእሰ መሥተዳድር አረጋ...
ባሕር ዳር: የካቲት 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ የክልሉን የስድስት ወር የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ለክልል ምክር ቤቱ እያቀረቡ ነው። ርእሰ መሥተዳድሩ እንዳሉት በግማሽ ዓመቱ ጠቅላላ የቱሪስት ፍስሰትን 5 ሚሊዮን 884 ሺህ 816...







