በአንድ ቀን ጫጩት ማሳደግ ሥራ ውጤታማ መኾን መቻላቸውን በደባርቅ ከተማ በዘርፉ የተሰማሩ ወጣቶች ተናገሩ

ደባርቅ: የካቲት 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የከተማ ግብርና በጠባብ ቦታ ቴክኖሎጅን በመጠቀም የሚሠራ ተግባር ነው። ተግባሩ በውጤታማነት ከተፈጸመ በምግብ ራስን ለመቻል፣ የሥራ አጥ ቁጥር ለመቀነስ እና ለሌሎች ጉዳዮች ጉልህ ሚና ይኖረዋል። በከተማ ግብርና ከሚጠቀሱ ተግባራት...

“የፀጥታ ችግሩን ለመፍታት ቀዳሚ መንገዳችን ሰላማዊ አማራጮችን መከተል ነው” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ

ባሕር ዳር፡ የካቲት 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 7ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ ከምክር ቤት አባላት ለቀረቡ ጥያቄዎች ምላሽ እና ማብራሪያ...

“ከኦሮሚያ ክልል ከሁሉም ዞኖች ከተወጣጡ ተወካዮች ጋር ተወያይተናል” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: የካቲት 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ከኦሮሚያ ክልል ከሁሉም ዞኖች ከተወጣጡ ተወካዮች ጋር በክልሉ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መወያየታቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) አስታወቁ። "ከኦሮሚያ ክልል ከሁሉም ዞኖች ከተወጣጡ ተወካዮች ጋር ተወያይተናል"...

የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅሞች የሚያስከብሩ ስኬታማ የዲፕሎማሲ ሥራዎች ተከናውነዋል።

ባሕር ዳር: የካቲት 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በ37ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅሞች የሚያስከብሩ ስኬታማ የዲፕሎማሲ ሥራዎች መከናወናቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ ዓለም (ዶ.ር) በሳምንታዊ መግለጫቸው ከአፍሪካ...

በአማራ፣ አፋርና ትግራይ ክልሎች መካከል ያለውን ኢኮኖሚያዊ ትብብር ለማጠናከር ያለመ ኮንፍረንስ በሰመራ መካሄድ ጀመረ።

ባሕር ዳር: የካቲት 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ፣ አፋርና ትግራይ ክልሎች መካከል ያለውን ኢኮኖሚያዊ ትብብር ለማጠናከር ያለመ ኮንፍረንስ በሰመራ እየተካሄደ ነው። በኮንፍረንሱ ከሶስቱም ክልሎች የንግድ ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት፣ ከነጋዴዎች ማኅበራትና ከግል ዘርፍ የተውጣጡ አካላት እየተሳተፉ...