አምሪፍ ሄልዝ አፍሪካ ከባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ትምህርት መምሪያ ጋር በመቀናጀት በጤናማ የወጣቶች ሥብዕና...
ባሕር ዳር: የካቲት 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአምሪፍ ሄልዝ አፍሪካ የአማራ ክልል አስተባባሪ ደሴ ካሳ በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ እንደተናገሩት ሀገር ተረካቢ ወጣት ተማሪዎች በአቻ ግፊት እና መሰል ምክንያቶች ለጉዳት ሲጋለጡ ማየት እየተለመደ መጥቷል፡፡ ስለኾነም በርካታ...
ዓለም አቀፍ አስጎብኚ ድርጅቶች በደንበኞቻቸው የጉዞ ዝርዝር ውስጥ ኢትዮጵያን ማካተት እንዲችሉ ስምምነት ተደረሰ፡፡
ባሕር ዳር: የካቲት 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በጀርመን በርሊን እየተካሄደ ባለው ዓለም አቀፍ የቱሪዝም ኤግዚቢሽን ላይ የቱሪዝም ሃብቶቿን እያስተዋወቀች ነው፡፡ ሁለተኛ ቀኑን በያዘው በዚህ ኤግዚቢሽን ላይ የቱሪዝም ሚኒስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ ከተለያዩ ዓለም አቀፍ...
“ረመዳን እና ዐብይ ጾምን በመረዳዳት እና ለሀገር ሰላም በመጸለይ ልናሳልፍ ይገባል” የሃይማኖት አባቶች
ደብረ ማርቆስ: የካቲት 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ የመቻቻል፣ የፍቅር እና የአብሮነት ተምሳሌት ኾና ለዘመናት የቆየች ሀገር ናት፡፡ ይህ የመቻቻል እና የአብሮነት ባሕል በተለይ በተለያዩ ሃይማኖቶች ግንኙነት ላይ ጎልቶ የሚታይ በመኾኑ ሀገራችን በብዙ ሀገሮች ዘንድ...
“ባለፉት ስድስት ወራት በሀገሪቱ 1 ሺህ 536 አዳዲስ ኢንዱስትሪዎች የማምረት ሥራ ጀምረዋል” አቶ መላኩ...
ባሕር ዳር: የካቲት 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በ2016 በጀት ዓመት ስድስት ወራት በሀገሪቱ 1 ሺህ 536 አዳዲስ ኢንዱስትሪዎች የማምረት ሥራ መጀመራቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል ገለጹ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በተገኙበት የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ2016 የሁለተኛው...
“ኑሯቸውን በጎዳና ያደረጉ ዜጎችን በማሠልጠን አምራች ዜጋ እንዲኾኑ የተሠራው ሥራ ውጤታማ ነው” የደብረ ብርሃን...
ደብረ ብርሃን: የካቲት 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በደብረ ብርሃን ከተማ ኑሯቸውን ጎዳና ላይ ያደረጉ 253 ዜጎችን የሦስት ወራት የሕይወት ክህሎት ሥልጠና እንዲያገኙ ማድረጉን የከተማ አሥተዳደሩ ሴቶች፣ ሕጻናት እና ማኅበራዊ ጉዳይ መምሪያ ገልጿል፡፡
አብርሀም አሰፋ ለሦስት ዓመት ከስድስት...








