“967 የጤና ተቋማት በጽንፈኛው ቡድን ተዘርፈዋል” የአማራ ክልል ጤና ቢሮ
ባሕር ዳር: የካቲት 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ኀላፊ አብዱል ከሪም መንግሥቱ በክልሉ የተፈጠረው የፀጥታ መደፍረስ በክልሉ የጤና አገልግሎት ላይ ያስከተለውን ችግር አስመልክተው መግለጫ ሰጥተዋል።
የክልሉን ሕዝብ ጥያቄ እናስመልሳለን በሚል ሰበብ ታጥቀው...
“ሴቶች በሰላም እጦት ቀዳሚ ሰለባ በመኾናቸው ለሰላም ቅድሚ ሊሰጡ ይገባል” ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ
አዲስ አበባ: የካቲት 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ሴቶችን እናብቃ፣ ልማት እና ሰላምን እናረጋግጥ በሚል መሪ መልእክት በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ113ኛ፣ በኢትዮጵያ ለ48ኛ ጊዜ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን እየተከበረ ይገኛል።
ምንም እንኳን የሴቶች ውክልና አሁን ላይ 45 በመቶ...
“በክልሉ ሰፊ የመንገድ መሠረተ ልማት እቅድ ቢኖርም ጽንፈኛው ቡድን ሥራው በወቅቱ እንዳይጠናቀቅ አድርጎታል” ጋሻው...
ባሕር ዳር: የካቲት 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል መንገድ ቢሮ በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ መግለጫ ሰጥቷል፡፡
መግለጫውን የሠጡት የአማራ ክልል መንገድ ቢሮ ኃላፊ ጋሻው አወቀ በአማራ ክልል የመንገድ መሠረተ ልማትን ተደራሽ ለማድረግ በርካታ ሥራዎች እየተሠሩ...
“ጽንፈኛው ቡድን የፈጠረው ቀውስ በአማራ ክልል ኢንቨስትመንት ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል” አቶ እንድሪስ አብዱ
ባሕር ዳር፡ የካቲት 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ካለፈው ዓመት ሐምሌ ወር ጀምሮ በክልሉ በርካታ አካባቢዎች የተፈጠረው የሰላም እጦት ከጎዳቸው ምጣኔ ሃብታዊ ዘርፎች መካከል የኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ዘርፉ አንዱ ነው፡፡
በክልሉ ስምንት አምራች ኢንዱስትሪዎች እና...
ከ8 ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያለው የባቡር ሀዲድ ብረት የዘረፋ ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን...
ባሕርዳር: የካቲት 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር ፖሊስ ጽሕፈት ቤት የታክቲክ ወንጀል ምርመራ ክፍል ኀላፊ ረዳት ኢንስፔክተር አብዱ ሰይድ እንደገለጹት ከ8 ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያለው የባቡር...








