የመርቆሬዎስ በዓል በስኬት እንዲከበር ፖሊስ የበኩሉን ዝግጅቱን አጠናቅቋል።
ባሕር ዳር: ጥር 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የቅዱስ መርቆሬዎስ በዓል በስኬት እንዲጠናቀቅ የበኩሉን ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን የደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳደር ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል።
ፖሊስ የማኅበረሰቡን ሰላም እና ደኅንነት ለማረጋገጥ እና የአካባቢውን ዘላቂ ሰላም ለማስፈን እየሠራ መኾኑን...
“ከሕልም ወደ እውነት፡ ኢትዮጵያ የቀጠናዊ ብልፅግና ሞተር እና የአፍሪካ የታዳሽ ኃይል ማዕከል!”
የኢፌድሪ መንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት መልዕክት፦
ኢትዮጵያ በታሪኳ አዲስና ብሩህ ምዕራፍ ላይ ትገኛለች። ትላንት ስናልማቸው የነበሩ ታላላቅ ርዕዮች ዛሬ በተግባር ተተርጉመው የዜጎች ተጠቃሚነት የሚረጋገጥባቸው፣ የሀገር ክብር የሚታደስባቸውና የቀጠናው ትስስር የሚጠናከርባቸው ህያው እውነታዎች ሆነዋል።
በትናንትናው ዕለት በክቡር ጠቅላይ...
የታሪክ ማህደሯ ደብረ ታቦር ከተማ
ባሕር ዳር: ጥር 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የቱሪዝም ዘርፉን ለማነቃቃት እየሠራ መኾኑን የደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳደር ባሕል፣ ቱሪዝም እና ስፖርት መምሪያ አስታውቋል።
ታሪካዊቷ ደብረ ታቦር ከተማ የሰባት ምዕተ ዓመት ገደማ ዕድሜ እንዳላት ይነገራል። ደብረ ታቦር የሚለው...
“ከችግሮች በላይ ኾኖ ለልማት መሥራት ይገባል” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ
ባሕር ዳር: ጥር 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የ2018 በጀት ዓመት የፓርቲ እና የመንግሥት ሥራዎች የስድስት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በባሕር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው።
በመድረኩ መክፈቻ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት ርእሰ መሥተዳድር አረጋ...
ወራሪው ጣሊያን ጦር ዶጋሊ ላይ መሸነፍ
ባሕር ዳር፡ ጥር 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ራስ አሉላ አባ ነጋ ለወረራ ድንበር ጥሶ የመጣውን የጣሊያን ጦር ዶጋሊ ላይ ቀድመው ማሸነፍ የቻሉት በዚህ ሳምንት ነበር።
የአሁኗን “ኤርትራን” የዚያን ጊዜዋን ባሕረ ነጋሽ የሚያሥተዳድሩት ራስ አሉላ አባ ነጋ...








