በባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር የሚነሱ የመልካም አሥተዳደር ችግሮችን አፋጣኝ ምላሽ ለመሥጠት የሚያስችል የከንቲባ ችሎት...

ባሕር ዳር: መጋቢት 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ችሎቱ ማኅበረሰቡ የሚያነሳቸዉን የአገልግሎት አሰጣጥ እና የመልካም አሥተዳደር ችግሮችን በተደራጀ መንገድ አፋጣኝ ምላሽ ለመስጠት አላማ ያደረገ መኾኑን የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው...

የባሕር ዳር -ጎንደር ኮማንድ ፖስት 9 ሺህ ሕገ ወጥ የሽጉጥ ጥይት በቁጥጥር ስር አዋለ።

ባሕር ዳር: መጋቢት 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር -ጎንደር ኮማንድ ፖስት በሕገ ወጥ መንገድ ተጓጉዞ ለጽንፈኛው ቡድን ሊደርስ የነበረ ዘጠኝ ሺህ የሽጉጥ ጥይት በቁጥጥር ስር አውሏል። መነሻውን ጎንደር ከተማ ቀበሌ 18 ያደረገው ዘጠኝ ሺህ...

ባለፉት ወራት በክልሉ የተፈጠረው የፀጥታ መደፍረስ በዞኑ ቁሳዊ እና ሰብዓዊ ውድመት ማድረሱን የደቡብ ወሎ...

ደሴ: መጋቢት 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ባለፉት ወራት በክልሉ የተፈጠረው የፀጥታ መደፍረስ በዞኑ የመንግሥት ተቋማት ላይ ዘረፋ እና ውድመት እንዲደርስባቸው፣ ሕገ ወጥነት እንዲስፋፋ እና የኑሮ ውድነት እንዲባባስ ማድረጉን የደቡብ ወሎ ዞን ዋና አሥተዳዳሪ አሊ መኮንን ተናግረዋል፡፡...

“እየተስተዋለ ያለው አዲስ የሥራ ባሕል ማቆጥቆጥ በመላው ሀገራችን ሊቀዳ እና ሊባዛ የሚገባው ነው” ጠቅላይ...

ባሕር ዳር: መጋቢት 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ዛሬ ጠዋት በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ የሚገኘውን የኮሪደር ልማት ሥራ ሂደት መገምገማቸውን ገልጸዋል። ቀዳሚ አላማችን አዲስ አበባ ለነዋሪዎቿ ኑሮ የተመቸች ሳቢ ከተማ ለማድረግ...

“ከሰላም ማስከበር ሥራው ጎን ለጎን የልማት ሥራ በትኩረት እየተሠራ ነው” የማዕከላዊ ጎንደር ዞን

ጎንደር: መጋቢት 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ዋና አሥተዳዳሪ ወርቁ ኃይለማርያም በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል። ዋና አሥተዳዳሪው ሰላምን በማረጋገጥ ልማትን የትኩረት ማዕከል ማድረግ የወቅቱ አንገብጋቢ ጉዳይ መኾኑን አንስተዋል። ይሁን እንጅ "በጽንፈኛ ኃይሉ የተከሰተው...