“የባለፈው ዓመት ሠልጣኞች ሁሉም ሥራ ይዘዋል” የባሕር ዳር ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ

ባሕር ዳር: መጋቢት 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ወጣት አወቀ ወጣ የባሕር ዳር ከተማ ነዋሪ ነው። ወጣቱ እንደሚለው 12ኛ ክፍልን አጠናቅቆ የሥራ ማስተዋቂያዎችን ቢከታተልም ሥራ ማግኘት ግን አልቻለም። ወጣቱ አካባቢውን ሲቃኝ በቀበሌ ተደራጅተው ሥልጠና...

“ግድቡ ከኃይል ማመንጫነት ባለፈ ጠቀሜታው ዘርፈ ብዙ ነው” የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽሕፈት...

ባሕር ዳር: መጋቢት 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ አፈጻጸም 95 በመቶ መድረሱን በቅርቡ ይፋ መደረጉ የሚታወስ ነው። ከዓመት በፊት ለመጀመሪያ ጊዜ የኤሌክትሪክ ኃይል በማመንጨት ለሀገሪቷ የኀይል ምንጭ ተስፋ መኾኑን አሳይቷል፡፡ ግድቡ ሙሉ...

የአፍሪካ ኅብረት የሰላም እና ጸጥታ ምክር ቤትን ለተቀላቀሉ አባል ሀገራት አቀባበል ተደረገ፡፡

ባሕር ዳር: መጋቢት 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የአፍሪካ ኅብረት የሰላም እና ጸጥታ ምክር ቤትን ለተቀላቀሉ አባል ሀገራት አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡ አቀባበል የተደረገላቸው የአንጎላ፣ ቦትስዋና፣ ኮትዴቯር፣ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ፣ ግብጽ፣ ኢኳቶሪያል ጊኒ፣ ጋምቢያ፣ ሴራሊዮን፣ ታንዛኒያ እና ኡጋንዳ ናቸው። በመርሐ-ግብሩ...

በቡሬ ዙሪያ ወረዳ በቁጭ ንዑስ ቀበሌ ስር የሚገኙ ሁለት አካባቢዎች ራሳቸውን ከጽንፈኛው ጥቃት መከላከላቸውን...

ባሕር ዳር: መጋቢት 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የቡሬ ወረዳ አስተዳደር አቶ ሃይማኖት አሰፋ እንዳስታወቁት፣ በቁጭ ስር የሚገኙት ሶንቶም እና ቦቆጣቦ አካባቢዎች ከመከላከያ ሰራዊቱና የክልሉ የፀጥታ ኃይሎች ጋር ተሰልፈው ዘመቻ ጀምረዋል፡፡ ከዚህ በፊት በቡሬ ዙሪያ ባሉት ሶንቶም...

የቅርስ ጥበቃው እና ልማቱ መጣጣም ስላለበት ቅርስ ባለሥልጣን ቁጥጥር እና ክትትል እያደረገ መኾኑን...

አዲስ አበባ: መጋቢት 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአንዳንድ ቦታዎች እየፈረሱ ያሉ ህንፃዎች ሊፈርሱ የቻሉት ቅርስ ለመኾን የሚያስችላቸውን መስፈርት ባለማሟላታቸው መኾኑን የኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን በፒያሳ እና አካባቢ በመንገድ ዳር ኮሪደር ልማት...