ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በሰመራ እየተካሄደ ነው።
ባሕር ዳር: መጋቢት 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሀገራዊ ለውጡን የሚደግፍ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በአፋር ክልል ሰመራ እየተካሄደ ነው፡፡
ሰልፉ ላይ "እኛ ኢትዮጵያዊያን ለሀገራችን ሠላም እና ሁለንተናዊ ብልፅግና የበኩላችንን ድርሻ እንወጣለን″፣ በጥቂት ፅንፈኛ ኃይሎች አስተሳሰብ እና...
ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በአሶሳ እየተካሄደ ነው።
ባሕር ዳር: መጋቢት 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሀገራዊ ለውጡን የሚደግፍ ሕዝባዊ ሰልፍ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡
በድጋፍ ሰልፉ ላይ ″ሠላማችን በእጃችን ነው″፣ ለሀገራችን ብልፅግና እውን መኾን እንተጋለን″፣ ″በጋራ ጥረት ሰላማችንን እናረጋግጣለን″ የሚሉ...
“የሕዝብን የኢኮኖሚ እና የሰላም ተጠቃሚነት የማረጋገጥ ታሪካዊ አደራ ተጥሎባችኋል” አቶ ደሳለኝ ጣሰው
ባሕር ዳር: መጋቢት 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) መንግሥት ያቀረበውን የሰላም ጥሪ የተቀበሉ የቀድሞው የአማራ ልዩ ኃይል አባላት ሁለተኛ ዙር ሰልጣኞች ተመርቀዋል።
የቀድሞው የአማራ ልዩ ኃይል አባላት በብር ሸለቆ የውትድርና ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት የተሐድሶ ስልጠናቸውን አጠናቅቀው...
በግድቡ ኢትዮጵያ ያካበተችው ልምድ እና የዲፕሎማሲ ችሎታ በቀጣይ በሚገነቡ ሌሎች ግድቦች ሊገጥሙ የሚችሉ ፈተናዎችን...
ባሕር ዳር: መጋቢት 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ያዕቆብ አርሳኖ (ዶ.ር) እንደገለጹት መላው ኢትዮጵያውያን የግድቡ ግንባታ ከጀመረበት ወቅት አንስቶ በገንዘብ እና በሀሳብ ሲደግፉ ቆይተዋል፡፡ ይህም ባለፉት 13 ዓመታት የግድቡ ግንባታ እንዲቆም ሲደረግ የነበረውን ከባድ ጫና ተቋቁሞ...
የመጀመሪያውን የኢትዮጵያ የሥነ ጥበብ ተሸላሚ!
ባሕር ዳር: መጋቢት 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ)እጅግ የተከበሩ የዓለም ሎሬት ሜትር አርቲስት አፈወርቅ ተክሌ በዚህ ሳምት የመጀመሪያውን የኢትዮጵያ የሥነ ጥበብ ተሸላሚ የኾኑበትን ሁኔታ ታሳቢ አድርገን ሥራዎቻቸውን እናስቃኛለን።
እጅግ የተከበሩ የዓለም ሎሬት ሜትር አርቲስት አፈወርቅ ተክሌ የተወለዱት...








