“የሩዋንዳዉ ጉብኝት ኢትዮጵያ ከሀገሪቱ ጋር ያላትን ግንኙነት የሚያጠናክር ነው” ቢልለኔ ስዩም
ባሕር ዳር: መጋቢት 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የሩዋንዳ ጉብኝት ኢትዮጵያ ከሀገሪቱ ጋር ያላትን ግንኙነት ይበልጥ የሚያጠናክር ነው ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ኀላፊ ቢልለኔ ስዩም ገልጸዋል፡፡
ቢልለኔ ስዩም የጠቅላይ ሚኒስትሩ...
በደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ለ245 የመኖሪያ ቤት ኅብረት ሥራ ማኅበራት የመኖሪያ ቤት መገንቢያ ቦታ...
ደብረ ብርሃን: መጋቢት 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ከተማ አሥተዳደሩ በ2015 በጀት ዓመት ነበር በከተማው የመኖሪያ ቤት መገንቢያ ቦታ ለማግኘት ተደራጅተው ዕውቅና ላገኙ 633 ማኅበራት ቦታ ማስረከብ የጀመረው። ዛሬ የተጀመረው ቦታ ሸንሽኖ የማስረከብ ሥራ ከ633 የመኖሪያ...
ሀገራዊ ለውጡን የሚደግፍ ሕዝባዊ ሰልፍ በሰሜን ጎንደር ዞን በጠለምት እና በማይጠምሪ ከተማ ተካሂዷል።
ባሕር ዳር: መጋቢት 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በድጋፍ ሰልፉም የምዕራብ ጠለምት ወረዳ እና የማይጠምሪ ከተማ ሕዝብ አደባባይ ወጥቶ መልዕክቱን አስተላልፏል፤ ጥያቄውንም አቅርቧል። በሰልፉ ላይ የሰሜን ጎንደር ዞን ዋና አሥተዳዳሪ ዲያቆን ሸጋው ውቤን ጨምሮ የዞን አመራሮች፣...
“የሕዝቡን ሁለንተናዊ ችግሮች ለመፍታት እና የልማት ተጠቃሚ ለማድረግ ሰላም ያስፈልጋል” የኮምቦልቻ ከተማ ነዋሪዎች
ደሴ: መጋቢት 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ባለፉት 6 ዓመታት በሀገር አቀፍ ደረጃ ለተከናወኑ የልማት ሥራዎች እና ሌሎች ሀገራዊ ፕሮጀክቶች አፈጻጸም እውቅና የሚሰጥ እና ጽንፈኛ ኃይሎች የሚፈጽሙትን እኩይ ተግባር የሚያወግዝ ሕዝባዊ ሰልፍ በኮምቦልቻ ከተማ ተካሂዷል።
የኮምቦልቻ...
“ክልሉ በኢኮኖሚ እንዲደቅ እና ሕዝቡ በኑሮ ውድነት እንዲሰቃይ እያደረገ ያለዉን ዘራፊ ቡድን መታገል አለብን”...
ደሴ፡ መጋቢት 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ) "ለክልላችን ሰላም በኅብረት እንቆማለን" በሚል መሪ መልዕክት በደሴ ከተማ የድጋፍ ሠልፍ ተካሄደ።
በድጋፍ ሰልፉ የተለያዩ መልእክቶች ተላልፈዋል። ሰልፈኞቹ ከያዟቸው መልእክቶች መካከል፦
👉እኛ ኢትዮጵያዊያን ለሀገራችን ሰላም እና ሁለንተናዊ ብልጽግና የበኩላችንን እንወጣለን፣...








