የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በሁሉም ዞኖች በመሰማራት ውጤታማ የድጋፍ እና ክትትል ሥራ ሲያከናውኑ መቆየታቸውን ምክትል...
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 9/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ የሰላም፣ የልማት እና የመልካም አሥተዳደር ጉዳዮች ላይ ውይይት እያደረጉ ነው። በውይይቱ ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳደር አብዱ ሁሴን...
“የማሳ ተደጋግሞ መታረስ ጠቀሜታው ብዙ ነው” ማንደፍሮ አስላከ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በ2016/17 የመኸር እርሻ ከ5 ሚሊዮን ሄክታር በላይ መሬት በማረስ 169 ሚሊዮን ኩንታል ምርት ለማግኘት ታቅዷል፡፡ በዚህም አንደኛ፣ ሁለተኛ እና ሦስተኛ ዙር እርሻ መታረሱን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታውቋል፡፡
አርሶ...
የፀጥታ ቸግሩን ተቋቁመው የመስኖ ሥራቸውን እያከናወኑ መኾናቸውን የእነማይ ወረዳ አርሶ አደሮች ገለጹ።
ደብረ ማርቆስ: ሚያዚያ 9/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በምሥራቅ ጎጃም ዞን የእነማይ ወረዳ በተያዘው የምርት ዘመን ከ1 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በመስኖ እየለማ መኾኑን አስታውቋል። አርሶ አደር ግፋ ቸሩ በምሥራቅ ጎጃም ዞን እነማይ ወረዳ...
“ስንፍና ቀለብ አይኾንም” አርሶ አደር አለሙ
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በ2016/17 የመኸር እርሻ ከ5 ሚሊዮን ሄክታር በላይ መሬት በማረስ 169 ሚሊዮን ኩንታል ምርት ለማግኘት ታቅዷል፡፡ በዚህም አንደኛ፣ ሁለተኛ እና ሦስተኛ ዙር እርሻ መታረሱን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታውቋል፡፡
አርሶ...
የአማራ ክልል በወቅታዊ የሰላም፣ የልማትና መልካም አሥተዳደር ሥራዎች ግምገማ እየተካሄደ ነው፡፡
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ መሪዎች የክልሉን ወቅታዊ የሰላም፣ የልማትና መልካም አሥተዳደር ሥራዎች የግምገማ መድረክ በባሕርዳር ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡
የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን እንደገለፁት መድረኩ በተለያዩ ጊዜያት የተነሱ...







