ትዕይንት ለዋጭ ቴክኖሎጂዎች

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የዕይታ ልውጠት (ቪ.ኤፍ.ኤክስ እና ሲ.ጂ.አይ) በፊልም ኢንዳስትሪው ውስጥ ትርጉም ያለው እና አስደማሚ ሚናን እየተጫወቱ ያሉ የቴክኖሎጂ ውጤቶች ናቸው፡፡ አሁን ላይ በፊልም ኢንዳስትሪው ተመርተው የምናያቸው አብዛኞቹ ፊልሞች በእነዚህ የቴክኖሎጂ ውጤቶች...

ከ5 ሺህ በላይ ደንብ የተላለፉ አሽከርካሪዎች መቀጣታቸውን የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ትራንስፖር እና ሎጅስቲክስ...

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በጽሕፈት ቤቱ የመንገድ ትራፊክ ደኅንነት ቡድን መሪ ብርሃኔ አበበ እንዳሉት ጽሕፈት ቤቱ ከሚተገብራቸው ተግባራት አንዱ የከተማዋን የትራንስፖርት ፍሰት ጤናማ ማድረግ ነው። ባለፉት ዘጠኝ ወራት በከተማ አሥተዳደሩ በተደረገው ቁጥጥር በተደጋጋሚ...

የአማራ ክልል ከፍተኛ መሪዎች በየዞኖች በመውረድ የሕዝቡን ሰላም እና ልማት የሚያረጋግጥ ድጋፍ እና ...

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የአማራ ክልል ከፍተኛ መሪዎች በወቅታዊ የሰላም፣ የልማት እና የመልካም አሥተዳደር ሥራዎች ላይ ውይይት አድርገዋል። በየደረጃው የሚገኙ የክልሉ ከፍተኛ መሪዎች ከመጋቢት ወር ጀምሮ በክልሉ ሁሉም ዞኖች ተሰማርተው ለተከታታይ 20 ቀናት...

በባሕር ዳር ከተማ የመልካም አሥተዳደር ችግሮችን ለመፍታት የሚያስችል የዋና ሥራ አስፈጻሚ ችሎት ተጀመረ፡፡

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር በአጼ ቴዎድሮስ ክፍለ ከተማ በተገልጋይ የሚነሱ የመልካም አሥተዳደር ችግሮችን ለመፍታት የሚያስችል የዋና ሥራ አሥፈጻሚ ችሎት ተጀምሯል። ችሎቱ በአገልግሎት ወቅት የሚኖሩ ቅሬታዎችን፣...

“የትምህርት ቤት ምገባ ተማሪዎችን ከትምህርት ማቋረጥ እየታደገ ነው” ተማሪዎች

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 9/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ድርቅ፣ የሰላም እጦት እና ሌሎች ችግሮች በተደራረቡበት በአማራ ክልል በርካታ ተማሪዎች ከትምህርት ገበታቸው ርቀዋል፡፡ በተለይም ድርቅ በተከሰተባቸው አካባቢዎች ለዕለት ጉርስ ፍለጋ በሥራ በመሠማራታቸው ከትምህርታቸው ጋር ተለያይተዋል፡፡ የአማራ ክልል በተለይም በድርቅ...