“ለአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖ የማይበገር ምቹ አካባቢን በመፍጠር ለትውልድ ማስረከብ ይገባል” ከንቲባ አዳነች አቤቤ

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ጤናማ እና ምቹ አካበቢን መፍጠርን ያለመ የአካባቢ ብክለት መከላከል ንቅናቄ ማስጀመሪያ መድረክ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ተካሂዷል። በኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 91/1 ሁሉም ኢትዮጵያዊ በጽዱ እና ጤናማ አካባቢ...

በምግብ ራስን ለመቻል በእንሰሳት እና ዓሳ ሃብት ልማት ላይ ሁሉም በትኩረት ሊሠራ እንደሚገባ ተገለጸ።

ደሴ: ሚያዚያ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በምግብ ራስን ለመቻል ሁሉም አካል የእንሰሳት እና ዓሳ ሃብት ልማት ላይ በትኩረት ሊሠራ እንደሚገባ የአማራ ክልል እንሰሳት እና ዓሳ ሃብት ልማት ጽሕፈት ቤት ገልጿል። ጽሕፈት ቤት በኮምቦልቻ ከተማ ለሦስት...

“አሥተዳደራዊ ፍትሕ የማኅበራዊ ፍትሕ የማዕዘን ድንጋይ ነው” አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በፍትሕ ሚኒስቴር አዘጋጅነት በፌዴራል አሥተዳደር ሥነ ሥርዓት አዋጅና በሽግግር ፍትሕ ፓሊሲ ዙሪያ ውይይት ተደርጓል። በውይይት መድረኩ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላትን ጨምሮ በርካታ ባለድርሻ አካላት መሳተፋቸውን ከምክር...

“አናልፍም የሚለውን አመለካከት ሰብረን ለማለፍ እንሠራለን” ተማሪ ዜና አላምረው

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ለክልላዊ እና ብሔራዊ ፈተናዎች የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየሠራ መኾኑን የደሴ ከተማ አሥተዳደር ትምህርት መምሪያ አስታውቋል። በደሴ ከተማ አሥተዳደር ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሥራ ሲሰጥ ቆይቷል። አሁንም ሰላማዊ የመማር ማስተማር...

“የኬንያ ጦር ኀይሎች ጠቅላይ አዛዥ ለቀጣናው ሰላም ባበረከቱት አስተዋጽኦ ሁልጊዜ ሲታወሱ ይኖራሉ” ፊልድ ማርሻል...

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በኬንያ ጦር ኀይሎች ጠቅላይ አዛዥ ህልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገልጸዋል፡፡ የጦር ኀይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የኬንያ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ጀኔራል...