በሥልጠና ላይ ለቆዩ የአድማ መከላከል አባላት ደማቅ አቀባበል ተደረገ፡፡

ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የተከሰተውን የሠላም እጦት ችግር በመቃወም የቀድሞው የልዩ ኃይል እና የሚሊሻ ኃይሎች የጽንፈኛውን አስተሳሰብ እና ድርጊት በመቃወም በብርሸለቆ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ተቋም ሲሠለጥኑ ቆይተዋል፡፡ የአድማ መከላከል አባላት...

በጽንፈኛው ኃይል ታፍኖ የተወሰደው ሙሽራ በሠራዊቱ የተሳካ ኦፕሬሽን በሰላም ወደ ቤቱ መመለሱ ተገለጸ፡፡

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የ71ኛ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ ሌተናል ኮሎኔል አዱኛ ማሞ ስለተፈጠረው ሁኔታ ሲያስረዱ "ጠላት" በምሥራቅ ጎጃም ዞን በጎንቻ ሲሶ እነሴ ወረዳ ባርጃኖ ቀበሌ ሕዝብን ከማሰቃየት እና ከመዝረፍ በላይ ሙሽራ...

“ግብርን አለመክፈል ለሀገር አለመታመን ነው” የገቢዎች ቢሮ

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) አቶ አማረ መላኩ በደቡብ ጎንደር ዞን ጉና በጌምድር ወረዳ አይዴ ቀበሌ ነዋሪ ናቸው። በግብርና ሥራ የሚተዳደሩ ሲኾን የራሳቸው መሬት አላቸው። ዘንድሮ በክረምቱም፣ በበልጉም፣ በበጋ መስኖም ሰብል እያመረቱ ነው።...

ማኅበረሰቡ የብዝኃ ሕይዎትን መጠበቅ እንደሚገባው የአማራ ክልል የአካባቢ እና ደን ጥበቃ ባለሥልጣን...

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በክልሉ የተፈጠረው የሰላም እጦት ብዝኃ ሕይዎትን ለመጠበቅ እና ለማልማት አስቸጋሪ ሁኔታ መፍጠሩንም ባለሥልጣኑ አመላክቷል፡፡በአማራ ክልል የተፈጠረው የጸጥታ ችግር ማኅበራዊ፣ ምጣኔ ሃብታዊ እና ፖለቲካዊ ጉዳቶችን አሳድሯል፡፡ በክልሉ መደበኛ የልማት እና...

በወቅታዊ ሀገራዊ የደህንነትና ፀጥታ ጉዳዮች ዙሪያ በመምከር፣ ከብሔራዊ የደኅንነት ምክር ቤት የተሰጠ መግለጫ

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የተከበራችሁ የሀገራችን ሕዝቦች፣ ኢትዮጵያ በረጅም ዘመን የሀገረ መንግሥትነት ታሪኳ፣ የፖለቲካ ልዩነቶችን፣ አለመግባባቶችን እና ግጭቶችን በሰላማዊ መንገድ፣ በንግግር፣ በውይይት እና በሕጋዊ አግባብ የመፍታት ልምምድ የላትም። እንደ አለመታደል ሆኖ ፖለቲካችን...