አንጋፋው የሙዚቃ ባለሙያ ዳዊት ይፍሩ የ’ጽዱኢትዮጵያ’ ዲጂታል ቴሌቶን ንቅናቄ ተቀላቀሉ።

ባሕር ዳር: ግንቦት 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ሙዚቀኞች ማህበር ፕሬዚዳንት ዳዊት ይፍሩ የ 'ጽዱኢትዮጵያ' ዲጂታል ቴሌቶን ንቅናቄ ተቀላቅለዋል፡፡ ለ 'ጽዱኢትዮጵያ' 50 ሚሊየን ብር በአንድ ጀምበር ለማሰባሰብ ሁሉም ዜጋ የሚሳተፍበት የዲጂታል ቴሌቶን መካሄዱን ቀጥሏል፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር...

የክፍለጦር መሪዎች እየወሰዱት ያሉት ሥልጠና ለሚመሩት አሀድ ድል አድራጊነት አጋዥ መኾኑን የምሥራቅ ዕዝ ገለጸ።

ባሕር ዳር: ግንቦት 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የምሥራቅ ዕዝ በብርሸለቆ ለክፍለጦር መሪዎች ሥልጠና እየሰጠ ይገኛል። ከሠልጣኝ መሪዎች መካከል የ74ኛ ክፍለ ጦር ምክትል አዛዥ ሌተናል ኮሎኔል አሸናፊ ብርቄ ሥልጠናው ስለሀገሪቱ የሠራዊት ግንባታ እና ስጋቶች ሲፈጠሩ በአነስተኛ...

ውዳሴ የምርመራ ማዕከል ለጽዱ ኢትዮጵያ ፕሮጀክት 2 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርገ።

ባሕር ዳር: ግንቦት 4/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የውዳሴ የምርመራ ማዕከል ባለቤት እና ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኃይሉ ዳዊት የጽዱ ኢትዮጵያ ፕሮጀክት ጽዱ ሀገርን በመገንባት ሂደት ውስጥ ሳይንሳዊ እሳቤ ይዞ የመጣ እና በጤናው ዘርፍ ከፍተኛ አስተዋጸኦ የሚያበረክት ነው...

“ የባሕርዳር ውበት፤ የግዮን ሰገነት”

ባሕር ዳር: ግንቦት 4/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ብዙዎች በዋና ተሻግረውታል፤ ብዙዎች በገመድ ተንጠልጥለው አቋርጠውታል፤ ገሚሶች በታንኳ አልፈውታል፤ ብዙዎችም ክረምቱ እስኪያልፍ፣ ማዕበሉ እስኪጎድል ማዶ እና ማዶ ኾነው ጠብቀውታል፤ ግዮን እስኪጎድል፣ ውኃው እስኪጠል ድረስ በናፍቆት ከርመዋል፤ የቅርብ...

“የ50 ሚሊየን ብር ዕቅድን በማለፍ 120 ሚሊየን መግባት አለብን” የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና ሥራ...

ባሕር ዳር: ግንቦት 4/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ለጽዱ ኢትዮጵያ ፕሮጀክት 64 ሚሊየን ብር ደግፏል። የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጀማል አህመድ የድርጅቱ ሠራተኞች 13 ሚሊየን፣ ድርጅቱ 50 ሚሊየን እንዲኹም እሳቸው በግላቸው...