“ሕዝቡ አንድነቱን እና ሰላሙን በመጠበቅ የተጀመሩ የልማት ሥራዎች ውጤታማ እንዲኾኑ ድጋፉን አጠናክሮ መቀጠል ይኖርበታል”...
ባሕር ዳር: ግንቦት 9/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የአማራ ክልል እና የደቡብ ወሎ ዞን ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በመቅደላ ወረዳ በበጋ መስኖ የለማ የስንዴ ክላስተርን ጎብኝተዋል፡፡ በመስክ ምልከታ ላይ የተገኙት የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ...
ፅዱ፣ ውብ እና ለነዋሪዎች ተስማሚ ከተሞችን ለመፍጠር ኅብረተሰቡ የደረቅ ቆሻሻ አያያዝ እና አወጋገድ ሥርዓትን...
እንጅባራ: ግንቦት 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር አካባቢ እና ደን ጥበቃ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የእንጅባራ ከተማን ጽዱ ለማድረግ በቀጣይ ስድስት ወራት በሚተገበሩ ሥራዎች ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ምክክር አድርጓል። በምክክር መድረኩ የአዊ...
“የጎንደር ሕዝብ መንገዱ ይጠናቃቃል በሚል ተስፋ ለዓመታት በትዕግሥት ጠብቋል” የጎንደር ከተማ ነዋሪ
ባሕር ዳር: ግንቦት 9/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በጎንደር ከተማ አሥተዳደር የውስጥ ለውስጥ መንገድ ይሠራልን ጥያቄ ለዓመታት የዘለቀ ነው፡፡ በከተማዋ የሚነሳውን የመንግድ ይሠራልን ጥያቄ ይመልሳል የተባለለት የአዘዞ ብልኮ (አርበኞች አደባባይ) የመንገድ ሥራ ከተጀመረ ዓመታት ተቆጥረዋል፡፡ ነገር ግን...
የአዘርባጃን የቤት ልማት ኤጂንሲ እና የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በቤት ልማት ዙሪያ በጋራ...
ባሕር ዳር: ግንቦት 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአዘርባጃን የቤት ልማት ኤጂንሲ እና የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በቤት ልማት ዙሪያ በጋራ ለመሥራት በሚያስችላቸው ጉዳዮች ላይ ተስማሙ። በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የተመራው እና የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬን ዋና...
“ጦርነት መፍትሔ አይደለም፤ ሰላም እንፈልጋለን” የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት
ባሕር ዳር: ግንቦት 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የዛሬን ቀን (ሜይ 16) "በሰላም አብሮ የመኖር ቀን" በማለት ያከብረዋል። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በግጭት ወቅት ንጹሀን ከፍተኛ ዋጋ እንደሚከፍሉ ይገልጻል። በጋራ በሰላም መኖር ማለት ልዩነቶችን...








