የተለያዩ ምርቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ ለኅብረተሰቡ በማቅረብ የገበያ መረጋጋት ሥራ እየተሠራ መኾኑን የአማራ ክልል ንግድና...
ደሴ: ግንቦት 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ ከባለ ድርሻ አካላት ጋር የ10 ወራት አፈፃፀም ግምገማ እና በቀጣይ አቅጣጫ ዙሪያ በኮምቦልቻ ከተማ ውይይት እያካሄደ ነው። የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ንግድ እና ገበያ...
“ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ የግንኙነት መድረክ ያላት ተቀባይነት ማደጉ የብሪክስ አባል መኾኗ ለሚያስገኝላት ጥቅም ማሳያ...
ባሕር ዳር: ግንቦት 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ የብሪክስ ጥምረትን መቀላቀሏ በዓለም አቀፍ ተቋማት ምስረታ እና በአባልነት ያላት ታሪካዊ ሚና እያደገ መምጣቱ ማሳያ እንደኾነ በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተረክሂን ገልጸዋል። ኢትዮጵያ የመንግሥታቱ ማኅበር፣ የተባበሩት መንግሥታት...
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ምክክር ሊያካሂድ መኾኑ ተገለጸ።
አዲስ አበባ: ግንቦት 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከግንቦት 21 እስከ ግንቦት 27/2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ውስጥ የሚያካሂደውን የምክክር ምዕራፍ በተመለከተ ዛሬ መግለጫ ሰጥቷል። መግለጫውን የሰጡት ምክትል ዋና ኮሚሽነር ሂሩት...
“ወጣቶችን ከአደንዛዥ እና አሉታዊ መጤ ልማዶች ለመጠበቅ ንቅናቄዎችን በማዘጋጀት እየሠራን ነው” ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ.ር)
አዲስ አበባ: ግንቦት 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ወጣቶችን ከአደንዛዥ እና አሉታዊ መጤ ልማዶች ለመጠበቅ ንቅናቄዎችን በማዘጋጀት እየሠሩ መኾኑን ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ.ር) ገልጸዋል፡፡ የሴቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የፀረ-አደንዛዥ እፆች እና አሉታዊ መጤ ልማዶች በታዳጊዎች እና...
“የአማራ ሕዝብ መብት እና ጥቅም ማስከበር የጋራ አጀንዳችን ነው” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ
ባሕር ዳር: ግንቦት 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በአማራ ክልል ከሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ጋር እየተወያዩ ነው። በአማራ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲ የጋራ ምክር ቤት ሰብሣቢ ተስፋሁን...








