“የአማራ ክልል ሕዝብ ያደሩ ጥያቄዎች የሚመለሱት በሰላማዊ መንገድ እንጂ በግጭት አይደለም” መንገሻ ፋንታው (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ግንቦት 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ወሎ ዞን በፍላቂት ገረገራ ከተማ አሥተዳደር በወቅታዊ ሀገራዊ እና ክልላዊ የጸጥታ ችግር ከከተማ አሥተዳደሩ የተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍሎች የተሳተፉበት ሕዝባዊ የውይይት መድረክ ተካሂዷል። በሕዝባዊ የውይይት መድረኩ የተሳተፉ የኅብረተሰብ...
“ለሰላም እና ለልማት ሥራዎች ውጤታማነት የሥራ መሪዎች፣ የኅብረተሰቡ እና የጸጥታ መዋቅሩ ቅንጅት ሚናው ከፍተኛ...
ባሕር ዳር: ግንቦት 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ.ር) እንዲሁም የፌዴራል፣ የክልል፣ የደብረ ብርሃን ከተማ እና የሰሜን ሸዋ ዞን የሥራ መሪዎች በተገኙበት የመነሻ ሪፖርት ቀርቦ የቀጣናውን የሰላም እና የልማት ሥራዎች...
“ለተቋም ግንባታ ቅንጅታዊ አሠራር እና ቴክኖሎጂ ለተሻለ አፈጻፀም የማይተካ ሚና አላቸው” አህመዲን ሙሐመድ(ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ግንቦት 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከተማ ልማት ክላስተር ዘጠኝ ተቋማቶች በትራንስፖርት እና ኢንቨስትመንት ዘርፎች በቀረቡ ጥናቶች ላይ ውይይት አድረገዋል። በውይይቱም በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የከተማ ልማት ዘርፍ አስተባባሪ እና የከተማና እና...
“በምሽት ፕሮጀክቶችን የመከወን ልምድ በውስን ከተሞች እየተሠራ ቢሆንም በሁሉም ከተሞቻችን የምናይበት ጊዜ ሩቅ አይኾንም”...
ባሕር ዳር: ግንቦት 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የከተሞች ልማት ዘርፍ አስተባባሪ እና የከተማ እና መሰረተ ልማት ቢሮ ኀላፊ አሕመዲን ሙሐመድ (ዶ.ር) በኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር ሀሰንአገር እና ቦርከና ክፍለ ከተሞች እየተካሄዱ...
“የተጀመሩ የመሠረተ ልማት ሥራዎችን ለማጠናቀቅ ሰላም አይተኬ ሚና አለው” አሕመዲን መሀመድ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ግንቦት 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የከተሞች ልማት ዘርፍ አስተባባሪ እና የከተማ እና መሠረተ ልማት ቢሮ ኀላፊ አሕመዲን ሙሐመድ (ዶ.ር)፣ በብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርጫፍ ጽሕፈት ቤት የፖለቲካ ዘርፍ ኀላፊ ዘሪሁን...







