“የነጻነት ፊታውራሪ፣ እናት ሀገር አስከባሪ”
ባሕር ዳር: ግንቦት 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ)
ለእናት ሀገር ክብር፣ በቃል ኪዳን ለተሰጠች ሠንደቅ ፍቅር፣ የእናት እና የአባት እትብት ለተቀበረባት ሀገር ዳር ድንበር ሲሉ እንደታጠቁ ኖረዋል፣ ጎራዴያቸውን እንደሳሉ፣ ጦራቸውን እንዳሾሉ፣ ጠመንጃቸውን እንደወለወሉ፣...
ለሀገራዊ ምክክሩ የኅብረተሰብ ክፍል ወኪሎች አጀንዳዎቻቸውን በቃለ ጉባኤ እያደራጁ ነው፡፡
ባሕር ዳር: ግንቦት 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ)
ከአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ሁሉም ወረዳዎች የተውጣጡ 11 የኅብረተሰብ ክፍሎችን የወከሉ ከ2ሺህ በላይ ተሳታፊዎች ከወከሉት የኀብረተሰብ ከፍል ይዘው በመጡት አጀንዳ ላይ ሲወያዩ ቆይተዋል፡፡ የኅብረተሰብ ክፍል ተወካዮቹ በዚህ ውይይታቸው እጅግ...
“ለሀገር የሚጠቅም ትክክለኛ ምክክር ማድረግ ይጠበቅብናል” ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር አጀንዳ የማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ ዛሬም ቀጥሎ እየተካሄደ ነው። በከተማ አስተዳደር ደረጃ በመድረኩ ለተወከሉ ከ1 ሺህ 200 በላይ ባለድርሻ አካላት ስለምክክር ሂደቱ ትምህርት እየተሰጠ...
“ዘላቂ ሰላም እና መረጋጋት የሚኖረው አብዛኛው ሕዝብ በሀገሩ ጉዳይ ላይ ተቀራርቦ መሥራት ሲችል ነው”...
ደብረ ብርሃን፡ ግንቦት 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ) "ሀገራዊ ማንነት እና ሀገራዊ እሴቶች ለጠንካራ ሀገረ መንግሥት ምስረታ " በሚል መሪ መልዕክት የደብረብርሃን ከተማ ምክር ቤት የሰላም የውይይት መድረክ እያካሄደ ነው። የደብረብርሃን ከተማ ምክር ቤት...
“የአረንጓዴ ልማት ስፍራዎችን ለማስፋፋት ማነቆ የኾኑ አሠራሮችን መፍታት ይገባል” አሕመዲን መሐመድ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ግንቦት 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከተሞች እና መሰረተ ልማት ቢሮ "ጽዱ ከተሞች ለኢትዮጲያ ከፍታ" በሚል መሪ ሃሳብ የጽዳት እና አረንጓዴ ልማት ማስጀመሪያ የንቅናቄ መድረክ በኮምቦልቻ ከተማ አካሂዷል። በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ...








