ኢትዮጵያ ከደቡብ ኮሪያ ልምድ መውሰዷ ጠንካራ ኢኮኖሚ ለመገንባት ትልቅ እገዛ እንደሚያደርግ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ...
ባሕር ዳር: ግንቦት 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ልዑካቸው በኮሪያ ሪፐብሊክ ያላቸውን ቆይታ በተመለከተ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል በሰጡት ማብራሪያ እንዳሉት በኮሪያ ሪፐብሊክ እየተደረገ ያለው ጉብኝት ኢኮኖሚን የሚያጠናክር ነው። በተለይ ባለፋት...
ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ፊቤላ ኢንዱስትሪያል የደብረ ብርሃን መኪና መገጣጠሚያን መረቁ።
ባሕር ዳር: ግንቦት 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ደብረ ብርሃን ከተማ በባለሃብቱ በላይነህ ክንዴ የተገነባው ፊቤላ ኢንዱስትሪያል የደብረ ብርሃን መኪና መገጣጠሚያ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደን ጨምሮ ሌሎችም የክልል እና የፌዴራል ከፍተኛ መሪዎች በተገኙበት በይፋ...
እየዘመነ የመጣው የንብ ማነብ ሥራ!
ባሕር ዳር: ግንቦት 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ማርን በብዛት እና በጥራት ለማምረት እየተሠራ መኾኑን የአማራ ክልል እንስሳት እና ዓሣ ሃብት ልማት ጽሕፈት ቤት ገልጿል። በአማራ ክልል 1 ነጥብ 7 ሚሊዮን የንብ መንጋ እንዳለ እና ይህም የሀገሪቱን...
“መንግሥት የስታርት አፕ ሥነ ምህዳሩን ለማልማት በትኩረት ይሠራል” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ: ግንቦት 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሁለተኛው የኢትዮጵያ እና ምሥራቅ አፍሪካ ስታርት አፕ ውድድር ሽልማት የዓለምአቀፉ ስታርት አፕ ሽልማት ተወካዮች በተገኙበት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ ለሀገር እድገት ትልቅ አበርክቶ...
የአምስት ትልልቅ ስኳር ፋብሪካዎች ያሉበትን ደረጃ ለማወቅ እና የተሻለ ሥራ እንዲሠሩ ለማድረግ ሲካሄድ ከቆየው...
ባሕር ዳር: ግንቦት 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶች አገልግሎት የከሰም ስኳር ፋብሪካ የአዋጭነት ጥናት ሰነድን አጠናቅቆ አስረክቧል። የጥናት ሰነዱን በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶች አገልግሎት ዋና ሥራ አሥኪያጅ ሽፈራው ሰለሞን...








