“የጎርፍ አደጋ እንዳይደርስ ከወዲሁ ጥንቃቄ ማድረግ ተገቢ ነው” የምሥራቅ አማራ ሚቲዎሮሎጂ አገልግሎት ማዕከል

ደሴ: ሰኔ 06/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በመጭው የክረምት ወቅት በሚኖረው የአየር ጠባይ ትንበያ ዙሪያ ከባለ ድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ በደሴ ከተማ ተካሂዷል። በባለፉት አራት ወራት የበልግ ወቅት በምሥራቅ አማራ ሚቲዎሮሎጂ አገልግሎት ማዕከል ስር ባሉት...

የሰላሙ ባለቤት ማኀበረሰቡ እንዲኾን የተሠሩት ሥራዎች ውጤታማ መኾናቸው ተጠቆመ።

ባሕር ዳር: ሰኔ 06/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የከተማ ዘርፍ አስተባባሪ እና የከተማ እና መሠረተ ልማት ቢሮ ኀላፊ አሕመዲን ሙሐመድ (ዶ.ር.)፣ የኮማንዶ እና የአየር ወለድ ጠቅላይ መምሪያ ምክትል አዛዥ ብርጋዴር ጄነራል አበባው ሰይድ...

የክረምቱን መግባት ተከትሎ ሊከሰት የሚችለውን የጎርፍ እና የመሬት መንሸራተት ለመከላከል ቅድመ ዝግጅት ማድረግ እንደሚገባ...

ባሕር ዳር: ሰኔ 03/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በመጭው ክረምት ወራት ከመደበኛ በላይ የዝናብ ሥርጭት እንደሚኖር የምዕራብ አማራ ሚቲዮሮሎጅ አገልግሎት ማዕከል ገልጿል። በኢትዮጵያ ሚቲዮሮሎጅ ኢንስቲትዩት የምዕራብ አማራ ሚቲዮሮሎጅ አገልግሎት ማዕከል የ2016 ዓ.ም የበልግ አየር ጠባይ ግምገማ...

“በአማራ ክልል ያለው የፋይናንስ አካታችነት ማዕቀፍ አሁን ካለበት 35 በመቶ ወደ 70 በመቶ ለማሳደግ...

አዲስ አበባ: ሰኔ 06/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ብሔራዊ የፋይናንስ አካታችነት ፕሮግራም እንደ ሀገር ተቀርጾ እየተሠራ ሲኾን ይህንን አካታችነት ለማሳደግ ፕሮግራሙን ክልላዊ ማዕቀፍ በመስጠት እየተሠራ ነው። የብሔራዊ የፋይናንስ አካታችነት ስትራቴጂ ሁለት መሠረት በማድረግ የተዘጋጀውን የአማራ ክልል...

የመንግሥት ተቋማት አገልግሎትን ወደ ኤሌክትሮኒክ ወይም ዲጀታል ሥርዓት ለማስገባት በትኩረት እየተሠራ መኾኑ ተገለጸ።

ባሕር ዳር: ሰኔ 06/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ.ር.) የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታን ለማፋጠን በተሠሩ ሥራዎች እስካሁን 620 ሀገራዊ የመንግስት አገልግሎቶችን ወደ ዲጂታል ሥርዓት ማስገባት መቻሉን ገልጸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር.)...