“ታጣቂ ኃይሎች ለትጥቅ ያበቃቸውን አጀንዳ ወደ ሀገራዊ ምክክሩ ቢያቀርቡት ሁሉም አሸናፊ መኾን ይችላል” ኢዜማ

ባሕር ዳር: ሰኔ 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) ሥራ አሥፈጻሚ እና የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት የሴቶች ክንፍ ሠብሣቢ ቅድስት ግርማ እንደገለጹት ታጣቂ ኃይሎች ለትጥቅ ያበቃቸውን አጀንዳ ወደ ሀገራዊ ምክክሩ...

“ታማኝነታችን ለፈጣሪ፣ ለህሊናችን እና ለሕዝብ ነው” ኮሚሽነር መላኩ ወልደማርያም

ባሕር ዳር: ሰኔ 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያዊነት የዘመናት ኑባሬ መካከል በጋራ የተፈጠሩ አስደማሚ ድሎች የመኖራቸውን ያክል የተካማቹ ሀገራዊ ችግሮችም አሉ፡፡ የኢትዮጵያዊያን የጋራ ድሎች በዓለም ሀገራት የፍትሕ አደባባይ ከፍ እንዳደረጓት ሁሉ የጋራ ችግሮቿ ደግሞ አንገት የሚያስደፉ...

የብሪክስ አባል ሀገራት የጠቅላይ ፍርድ ቤቶች የጋራ ጉባዔ ትናንት በሩሲያ ሶቺ ከተማ ተጀምሯል።

ባሕር ዳር: ሰኔ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እና የሩሲያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ትብብራቸውን ማጠናከር የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል። የኢፌዴሪ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ቴዎድሮስ ምህረት ትናንት በተጀመረው ጉባኤ ላይ ኢትዮጵያን ወክለው በመሳተፍ ላይ...

ሰላምን ከማጽናት ባሻገር የተጀመሩ የልማት ሥራዎች ተስፋ ሰጪ መኾናቸውን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን...

ባሕር ዳር: ሰኔ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የእምነበረድ እና የቀርከሃ ፋብሪካዎችን ጎበኙ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከትናንት ጀምሮ በክልሉ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ተዘዋውረው እየጎበኙ ነው። ዛሬም በክልሉ የሚገኙ የእምነበረድ እና...

የንግድ ሥርዓቱን ጤናማ እና የተሳለጠ ለማድርግ እየተሠራ መኾኑን የአማራ ክልል ንግድ እና ገበያ ልማት...

ባሕር ዳር: ሰኔ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ንግድ እና ገበያ ልማት ቢሮ "የገበያ ማዕከላትን በማስፋፋት እና በተዋንያን መካከል ትስስር በመፍጠር የተሳለጠ ግብይት እንገነባለን" በሚል መሪ መልዕክት ለጅምላ ነጋዴዎች እና ሸማች ማኀበራት ሥልጠና ሰጥቷል፡፡...