የመገናኛ ብዙኀን ባለሙያዎች በምክክር ሂደቱ እያበረክቱ ያለውን በጎ ሚና አጠናክረው እንዲቀጥሉ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን...
ባሕር ዳር: ሰኔ 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለመገናኛ ብዙኅን ባለሙያዎች ያዘጋጀው የሥልጠና እና የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው።
በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኮሚሽኑ ኮሚሽነር አምባሳደር ማሕሙድ ድሪር የመገናኛ ብዙኀን ባለሙያዎች የኮሚሽኑን ዓላማ ለማሳካት...
“በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ36 ሺህ በላይ ወጣቶች ይሳተፋሉ” የደብረታቦር ከተማ አሥተዳደር
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረታቦር ከተማ አሥተዳደር ከ36 ሺህ በላይ ወጣቶችን በማሳተፍ ከ48 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመቱ የበጎ ፈቃድ ሥራዎችን ለመሥራት ማቀዱን የደብረታቦር ከተማ አሥተዳደር ወጣቶች እና ስፖርት መምሪያ አስታውቋል፡፡
በደብረታቦር ከተማ...
“የፀጥታ ኀይሉን በአመለካከት፣ በሥነ ልቦና እና በተግባር ለማብቃት የተጀመሩ ሥልጠናዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ” የኮምቦልቻ ከተማ...
ባሕር ዳር: ሰኔ 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር የከተማዋን ሰላም በአስተማማኝ ሁኔታ ለማስጠበቅ በየደረጃው የሚገኝ የፀጥታ መዋቅር የአቅም ግንባታ ሥልጠና እያካሄደ ነው።
የኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር ሰላም እና ፀጥታ መምሪያ ኀላፊ ኮማንደር ሰይድ ዓሊ የከተማውን ሰላም...
በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ቀጣይ በሚከናወነው የሰላም ኮንፈረንስ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች ዙሪያ ምክክር እየተካሄደ ነው፡፡
ባሕር ዳር: ሰኔ 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ)“ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም” በሚል መሪ መልዕክት ቀጣይ በሚከናወነው የሰላም ኮንፈረንስ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች ዙሪያ ምክክር እየተካሄደ ነው፡፡
በዚህ የምክክር መድረክ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ዋና አሥተዳዳሪ ወርቁ ኃይለማርያምን ጨምሮ ሌሎች...
የተፈጥሮ ማዳበሪያ በማዘጋጀት እና በመጠቀም ምርታማነትን ማሳደግ እንደሚገባ ግብርና ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡
ባሕር ዳር: ሰኔ 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የግብርናውን ዘርፍ ምርታማ ለማድረግ ምርት እና ምርታማነትን ማሳደግ የሚያስችሉ የአፈር ለምነትን ማሻሻል ላይ ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ አስገንዝቧል፡፡
በተለይም መጠቀም ከሚገባው ሰው ሠራሽ የአፈር ማዳበሪያ ጎን ለጎን የኮምፖስት ዝግጅት እና አጠቃቀምን...








