“ሀገርን መስሪያ፣ ትውልድን መቅረጫ፣ ባሕል እና ወግን ማስተዋወቂያ ቀመሩ ሚዲያ ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር...

ባሕር ዳር: ሐምሌ 4/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በማኅበራዊ የትስስር ገጻቸው ባጋሩት መልእክት “ሚዲያ ለሀገር” በሚል መሪ ሃሳብ በተዘጋጀው መርሐ ግብር ላይ ዕውቅና የተቸራችሁ መገናኛ ብዙሃን እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እወዳለሁ...

ለሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ሀገራዊ የገጠር መንገድ ትስስር ፕሮጀክት ተግባራዊ ሊደረግ መኾኑ ተገለጸ።

አዲስ አበባ: ሐምሌ 4/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በ407 ሚሊዮን ዶላር ለሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ሀገራዊ የገጠር መንገድ ትስስር ፕሮጀክት ተግባራዊ ሊደረግ መኾኑ ተገለጸ። በዓለም ባንክ ድጋፍ እና በመንግሥት ትብብር በ407 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ለሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ሀገራዊ...

“እንደ ዲፕሎማት በሕዝብ መታመን እና የብሔራዊ ኩራት ምንጭ መኾን ተገቢ ነው” አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ

ባሕር ዳር: ሐምሌ 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌድሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለአዲስ ተሿሚ አምባሳደሮች እስከ ሐምሌ 20/2016 ዓ.ም የሚቆይ የቅድመ ስምሪት ሥልጠና መሥጠት ጀምሯል። በሥልጠናው የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ላይ ንግግር ያደረጉት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር...

በስሜን ተራራዎች ብሔራዊ ፓርክ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ሐምሌ 15 /2016 እንደሚጀምር...

ባሕር ዳር: ሐምሌ 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የስሜን ተራራዎች ብሔራዊ ፓርክ ጽሕፈት ቤት ኅላፊ ኤፍሬም ወንዴ በፓርኩ በ4 ነጥብ 7 ሔክታር መሬት ላይ 21ሺህ ችግኞችን ለመትከል እቅድ እንደተያዘ ተናግረዋል። ለዚህም የችግኝ ማፍላት ሥራ፣ የቦታ መረጣ፣...

“የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ ወቅት ሥራችን ያስቀመጥነውን ግብ በሚያሳካ መልካም አጀማመር ላይ ይገኛል” ጠቅላይ...

ባሕር ዳር: ሐምሌ 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኅብረተሰቡ የችግኝ ተከላ ተነሳሽነት ከፍተኛ መኾኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ተናግረዋል። በዛሬው ዕለትም በጫካ ፕሮጀክት ስፍራ የአፕል ችግኞችን መትከላቸውን በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ አስፍረዋል። በአካባቢው የተደረገውን የዘንድሮውን...