“የሰላም ካውንስሉን ጥሪ ተቀብለው ከሚመጡ ታጣቂዎች ጋር ችግሮችን በድርድር ለመፍታት ዝግጁ ነን” መንገሻ ፈንታው...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የክልሉ መንግሥት የሠላም ካውንስሉን ጥሪ ተቀብለው ከሚመጡ የታጠቁ ኀይሎች ጋር ችግሮችን በድርድር ለመፍታት ዝግጁ ነው ሲሉ የአማራ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኀላፊ መንገሻ ፈንታው (ዶ.ር) ገለጹ። ኀላፊው ከኢፕድ ጋር በነበራቸው...
“ችግሮቻችሁን በውይይት እና በድርድር ፈትታችሁ የአማራ ሕዝብ በክብር እና በኩራት ማማ ላይ እንዲቀመጥ አድርጉት”...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር እና በሰሜን ጎጃም ዞን የተመረጡ የሰላም ካውንል አባላት የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው። በውይይቱ የአማራ ክልል የሰላም ካውንስል ሠብሣቢ ያየህይራድ በለጠ፣ የሰሜን ጎጃም ዞን አሥተዳደሪ...
የአፍሪካ የውኃማ አካላት ሳምንት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕርና ውቅያኖስ ሀብቶች ላይ ግንዛቤ መፍጠር አላማው ያደረገ የአፍሪካ የውኃማ አካላት ሳምንት (ብሉ ኢኮኖሚ) ዛሬ በአፍሪካ ኅብረት ዋና መቀመጫ አዲስ አበባ ተጀምሯል። “የአፍሪካን የብሉ ኢኮኖሚ ሕዳሴ እውን ማድረግ”...
ኢትዮጵያ ሴቶች ወደ አመራር ሰጪነት እንዲመጡ ውጤታማ ሥራ እየሠራች መኾኑን የተመድ ምክትል ዋና...
አዲስ አበባ: ሐምሌ 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሴቶችን ለማብቃት እና የጾታ እኩልነትን ለማረጋገጥ በኢትዮጵያ ያሉ ተግዳሮቶች እና ዕድሎችን በተመለከተ ከፍተኛ የሀገሪቱ የሴት መሪዎች በተገኙበት ውይይት እየተካሄደ ነው። የሴቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ.ር)...
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ከተመድ ምክትል ዋና ጸሐፊ ጋር ተወያዩ።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ምክትል ዋና ጸሐፊ አሚና መሀመድ ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ የኢትዮጵያ የልማት እንቅስቃሴና የአፍሪካ ቀንድ ቀጣናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ያተኮረ መሆኑ ተመላክቷል።
በተጨማሪም...








