“የጸና እና ቁርጠኛ መሪ በችግር ውስጥም ኾኖ ለውጥ ማምጣት ይችላል” አቶ ደሳለኝ ጣሰው
ጎንደር: ነሐሴ 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የማዕከላዊ ጎንደር ዞን አሥተዳደር የ2016 ዓ.ም የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ እና የ2017 ዓ.ም የዕቅድ ትውውቅ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ መክፈቻ ላይ የተገኙት በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የአሥተዳደር ዘርፍ አስተባባሪ እና የሰላም እና...
“በቡሄ በዓል ጅራፍ የማጮህ ልምድ ምሳሌው መለኮታዊ ድምጹን ለማመላከት ነው” መላዕከ ገነት ቀሲስ ኃይሌ...
ደብረ ብርሃን: ነሐሴ 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ኢየሱስ ክርስቶስ መለኮታዊ ኀይሉን የገለጠበት የደብረ ታቦር በዓል በደብረ ብርሃን ከተማ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አማኞች ዘንድ እየተከበረ ነው፡፡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በደብረ ብርሃን ከተማ የደብረ ገነት ቅዱስ...
የ2017 የበጀት ዓመት የፀጥታ እና የልማት ሥራዎችን አስተሳስሮ በመፈፀም ዞኑን ወደ ተሟላ ሰላም ማሸጋገር...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በምዕራብ ጎጃም የዞን፣ ወረዳ እና የከተማ አስተዳደር የሥራ ኀላፊዎች የተሳተፋበት የ2017 የመልካም አስተዳደር ሥራዎች ዕቅድ ውይይት ተካሂዷል። የመንግሥት አገልግሎት ሰጭ ተቋማት ለሕዝቡ ቀልጣፋ እና ውጤታማ አገልግሎት በመስጠት በኩል...
“የዘመን ኮከቦች፣ ታላቅ ሀገር አውራሾች”
ባሕር ዳር: ነሐሴ 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) አንዳንድ ሰዎች አሉ ዘመንን የሚያሳምሩ፣ የማይቻል የሚመስልን ታሪክ የሚሠሩ፣ በታሪክ የከበሩ፣ በጠላቶቻቸው የተፈሩ፣ ከመቃብር በላይ የሚኖሩ፣ መሞታቸው የሚረሳ፣ ክብራቸው በሠርክ የሚወሳ።
እነዚህ ጥንዶች በታሪክ ከከበሩት፣ ከመቃብር በላይ ከዋሉት፣...
“በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማኅበረሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ሰው ተኮር ሥራዎች እየተሠሩ ነው” አሕመዲን ሙሐመድ...
ደብረ ብርሃን: ነሐሴ 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የከተማ ልማት ዘርፍ አስተባባሪ እና የከተማ እና መሠረተ ልማት ቢሮ ኀላፊ አሕመዲን ሙሐመድ (ዶ.ር) በደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር በክረምት በጎ ፈቃድ እየተሠሩ ያሉ...








