“በጋራ እና በትብበር የምንፈልጋትን አፍሪካ እንገንባ” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ: ጥቅምት 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 'አፍሪካ በጠንካራ አንድነት ለሁለንታዊ ፀጥታ እና ሰላም' በሚል መልዕክት የአፍሪካ የመከላከያ ሚኒስትሮች ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ ዓድዋ ሙዚየም እየተካሄደ ነው። ጉባኤውን የከፈቱት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ “እዚህ የተሰባሰብነው...
“ክልሉ በተወሳሰበ የጤና ችግር ውስጥ ነው ያለው” በላይ በዛብህ
ባሕር ዳር: ጥቅምት 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የጤና አገልግሎቶችን እና የሰብዓዊ ድጋፎችን በክልሉ ሁሉም አካባቢዎች ተደራሽ ለማድረግ የሚያስችል ስትራቴጅ ፎረም እየተካሄደ ነው። ፎረሙን ያዘጋጀው በአማራ ክልል የሚገኙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፎረም...
የጤና አገልግሎቶች ያለ ምንም መስተጓጎል እና ክልከላ ለክልሉ ሕዝብ ተደራሸ በማድረግ ሰብዓዊ ቀውስን መቀነስ...
ባሕር ዳር: ጥቅምት 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ)በአማራ ክልል የጤና አገልግሎቶችን እና የሰብዓዊ ድጋፎችን በክልሉ ሁሉም አካባቢዎች ተደራሽ ለማድረግ የሚያስችል ስትራቴጅ ፎረም እየተካሄደ ነው። ፎረሙን ያዘጋጀው በአማራ ክልል የሚገኙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፎረም ነው። በስትራቴጅክ...
ሽብርተኝነትን መዋጋትን ዓላማው ያደረገ የአፍሪካ የመከላከያ ሚኒስትሮች ጉባዔ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአሕጉሪቱ የመከላከያ ሚኒስትሮች ጉባዔ “አፍሪካ በጠንካራ አንድነት፤ ለሁለንተናዊ ጸጥታና ሰላም!” በሚል መሪ ሃሳብ የሚካሄድ ሲሆን፤ ለቀጣይ ሶስት ቀናት ይቆያል። በዓድዋ ድል መታሰቢያ በተጀመረው ጉባኤ የመክፈቻ ሥነ-ስርዓት ላይ ምክትል...
የውጭ ምንዛሬ መግዣ እና መሸጫ መካከል ያለው ልዩነት ከሁለት በመቶ በላይ እንዳይሆን የኢትዮጵያ ብሔራዊ...
ባሕር ዳር: ጥቅምት 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ንግድ ባንኮች የውጭ ምንዛሬ በሚገዙበት እና በሚሸጡበት ዋጋ መካከል ያለው ልዩነት ከሁለት በመቶ መብለጥ እንደሌለበት አሳሰበ። ብሔራዊ ባንኩ ይህንን በተመለከተ ለንግድ ባንኮች በደብዳቤ ማሳወቁን ገልጿል።
አዲሱ...








