የደብረ ማርቆስ ከተማ የውስጥ ለውስጥ አስፋልት መንገድ ጥገና ሥራ ተጀመረ።
ባሕር ዳር: ኅዳር 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር የአስፓልት ጥገና ሥራ እየተካሄደ ነው፤ የአስፋልት ጥገና ሥራውም በኢትዮጵያ መንገዶች አሥተዳደር እየተሠራ ይገኛል ።
በከተማዋ ለረዥም ጊዜ አገልግሎት ሲሰጡ የነበሩ የአስፋልት መንገዶች ለተሽከርካሪ ምቹ ባለመሆናቸው...
“ጸጥታውን እያስከበርን ልማቱን አጠናክረን አስቀጥለናል” የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር
ባሕር ዳር: ኅዳር 11/2017 ዓ/ም (አሚኮ) እንደ ክልል ተፈጥሮ የነበረውን ግጭት ለማርገብ የሰላም ማስከበር ሥራው በትኩረት መከናዎኑን የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር አስታውቋል።
የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው ከተማዋን ለነዋሪዎቿ እና ለጎብኝዎች...
“ከተሞችን በአግባቡ መምራት እና ማሥተዳደር ያስፈልጋል” አሕመዲን ሙሐመድ (ዶ.ር)
ጎንደር: ኅዳር 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የከተሞች እና መሠረተ ልማት ቢሮ ከአጋር እና ባለድርሻ አካላት ጋር በሕግ ማዕቀፎች ዙሪያ ግብዓት የማሠባሠብ መድረክ በጎንደር እያካሄደ ነው።
በመድረኩ በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የከተማ ዘርፍ አሥተባባሪ...
የኢንተርኔት አሥተዳደር ሥርዓቱን ደኅንነት የሚያስጠብቁ አዋጆች እና የሕግ ማዕቀፎች እንዲኖሩ የሕዝብ ተወካዩች ሚና ከፍተኛ...
አዲስ አበባ: ኅዳር 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 13ኛው የአፍሪካ የኢንተርኔት አሥተዳደር ፎረም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው።
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሃብት ልማት፣ ሥራ ስምሪት እና ቴክኖሎጂ ጉዳዩች ቋሚ ኮሚቴ ሠብሣቢ ነገሬ ሌንጮ (ዶ.ር) ምክር...
“እናንተ ሁላችሁ የጎንደር ከንቲባዎች ናችሁ” ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኘው
ባሕር ዳር: ኅዳር 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የከተሞች እና መሠረተ ልማት ቢሮ ከአጋር እና ባለድርሻ አካላት ጋር በሕግ ማዕቀፎች ዙሪያ ግብዓት የማሰባሰብ መድረክ በጎንደር እያካሄደ ነው።
በመድረኩ በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የከተማ ዘርፍ...








