በጎንደር ከተማ የተገነቡ የልማት ሥራዎች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ኾኑ።
ባሕር ዳር: ኅዳር 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በጎንደር ከተማ የተገነቡ የልማት ሥራዎች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ኾነዋል።
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)፣ በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የከተሞች ዘርፍ አስተባባሪ እና የከተማና መሠረተ...
ከ2 ነጥብ 5 ሚሊዮን በላይ ማኅበረሰብ የተሳተፈበት የጽዳት ዘመቻ በአዲስ አበባ ተካሄደ፡፡
አዲስ አበባ: ኅዳር 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጽዳት ዘመቻ በአዲስ አበባ በየዓመቱ በኅዳር ወር ይካሄዳል። በዚህ ዓመትም ከኅዳር ወር ጀምሮ "ትርክታችን አዲስ አበባችንን ጽዱ ማድረጋችን" በሚል መሪ መልዕክት የጽዳት ዘመቻ በአዲስ አበባ በሁሉም ክፍለ ከተማ...
የህጻናትን መብት በመጠበቅ የነገዋን ኢትዮጵያ መገንባት እንደሚገባ የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ ዞን አሳሰበ።
ሰቆጣ:ኅዳር 11/2017 ዓ.ም (ዓሚኮ) ኢትዮጵያ የህጻናትን መብት ለማስጠበቅ ዓለም አቀፍ ስምምነቶችን ፈርማለች።
በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ35ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ19ኛ ጊዜ የሚከበረው የህጻናት ቀን "ህጻናት የሚናገሩት አላቸው እናድምጣቸው" በሚል መሪ መልዕክት በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ...
የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ምክር ቤት የ2017 የከተማዋን በጀት አጸደቀ።
ባሕር ዳር: ኅዳር 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ ምክር ቤት 4ኛው ዙር 12ኛው ዓመት የሥራ ዘመን 28ኛ መደበኛ ጉባዔ የሁለተኛ ቀን ውሎውን እያካሄደ ነው።
የከተማ አሥተዳደሩ ገንዘብ እና ኢኮኖሚ መምሪያ ምክትል ኀላፊ...
የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ምክር ቤት የ2017 የከተማዋን በጀት አጸደቀ።
ባሕር ዳር: ኅዳር 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ ምክር ቤት 4ኛው ዙር 12ኛው ዓመት የሥራ ዘመን 28ኛ መደበኛ ጉባዔ የሁለተኛ ቀን ውሎውን እያካሄደ ነው።
የከተማ አሥተዳደሩ ገንዘብ እና ኢኮኖሚ መምሪያ ምክትል ኀላፊ...








