ከ29 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ምርት ለመሰብሰብ እየሠራ መኾኑን በኦሮሚያ ክልል የአርሲ ግብርና ጽሕፈት ቤት...
አዲስ አበባ: ኅዳር 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአርሲ ዞን በ2016 /2017 የመኸር የእርሻ ወቅት ከ872 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በተለያዩ ሰብሎች ለመሸፈን አቅዶ 930 ሄክታር መሬት በዘር መሸፈኑን የዞኑ ግብርና ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ገና መሐመድ...
በአማራ ክልል ኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር የሕዝብ የልማትና የመልካም አሥተዳደር ችግሮችን በመለየት ለመፍታት እየተሠራ ነው።
ከሚሴ: ኅዳር 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የብልፅግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ በኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር "የሀሳብ ልዕልና ለሁለንተናዊ ብልፅግና" በሚል መሪ መልእክት የእግር ጉዞ እና የፓናል ውይይት ተካሄዷል። በእግር ጉዞው እና በፓናል ውይይቱ...
ራስን ከተለያዩ በሽታዎች ለመከላከል የአካባቢያቸውን ንጽህና እንደሚጠብቁ የደባርቅ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ፡፡
ደባርቅ: ኅዳር 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ጎንደር ዞን ደባርቅ ከተማ "የአርብ የጽዳት ብርቱ እጆች" በሚል መሪ መልዕክት የጽዳት ዘመቻ ተካሂዷል። የጽዳት ዘመቻው የብልጽግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን አስመልክቶ ነው እየተካሄደ የሚገኘው። በጽዳት ዘመቻው...
“የተደረገልን አቀባበል የቤታችን ያህል እንዲሰማን ያደረገ ነው” አዲስ ገቢ ተማሪዎች
ጎንደር: ኅዳር 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጎንደር ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ለመማር ማስተማር ሂደቱ ያግዙኛል ያላቸዉን ተግባራት አከናውኗል። ተማሪዎችን ህዳር 12 እና 13/2017 ዓ.ም እየተቀበለ ይገኛል፡፡
ዩኒቨርስቲዉ ለተማሪዎች አገልግሎት የሚሰጡ የጤና፣ የስፖርት፣ መዝናኛ፣ የምግብ፣ የዶርም...
የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲው ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ለማምረት እንደሚያስችል ተገለጸ።
አዲስ አበባ: ኅዳር 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ተግባራዊ የኾነው የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ በከፍተኛ ወጪ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ በብዛት ለማምረት የሚያስችል መኾኑን የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ሚኒስትር ድኤታ ከበደ ዴሲሳ ገልጸዋል።
የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ሚኒስቴር አመራሮች፣ የኦሮሚያ ግብርና...








