“በባሕር ዳር የሚሠራው የኮሪደር ልማት የከተማዋን የተፈጥሮ ውበት ይበልጥ እየገለጠ ነው” አፈ ጉባኤ ፋንቱ...
ባሕር ዳር: ኅዳር 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት የቋሚ ኮሚቴ ሠብሣቢዎች እና አባላት 19ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓልን ምክንያት በማድረግ የባሕር ዳር ከተማን የኮሪደር ልማት የሥራ እንቅስቃሴ ...
“ሰላም በዋጋ የማይተመን ሃብት መኾኑን በመረዳት የአካባቢያችንን ሰላም መጠበቅ ይገባናል” የሰቆጣ ከተማ ነዋሪዎች
ሰቆጣ: ኅዳር 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሰላም መደፍረስ ምክንያት ማኅበረሰቡ ከቦታ ቦታ መንቀሳቀስ፣ ሠርቶ እና ነግዶ መኖር እየተሳነው ይገኛል። መንግሥትም ችግሩ በዘላቂነት ለመቅረፍ በተደጋጋሚ የሰላም ጥሪዎችን በማቅረብ ልዩነቶችን በውይይት ለመፍታት ዝግጁነቱን እየገለጸ ነው። በርካታ ታጣቂ...
ጥራቱን የጠበቀ የትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ አገልግሎት ለመሥጠት እየሠራ መኾኑን የአማራ ክልል ትራንስፖርት እና...
ባሕር ዳር: ኅዳር 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ባለስልጣኑ በየደረጃው ከሚገኙ የሥራ ኀላፊዎች እና ከባለድርሻ አካላት ጋር የ2017 ዓ.ም የአንደኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ላይ ውይይት አድርጓል።
የአማራ ክልል ትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ባለስልጣን ዋና...
መንግሥት ትርጉም ባለው ዘላቂ ልማታዊ ሴፊቲኔት የዜጎችን ሕይዎት ለማሻሻል እና ተጠቃሚ ለማድረግ ቁርጠኛ እንደኾነ...
አዲስ አበባ: ኅዳር 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ከ2014 ዓ.ም ጀምሮ እየተተገበረ የሚገኘው የ5ኛው ምዕራፍ የልማታዊ ሴፍቲኔት አፈፃፀም ግምገማ አጋር እና ባለድርሻ አካላት በተገኙበት እየተካሄደ ነው።
የግብርና ሚኒስትር ድኤታ መለሰ መኮንን መንግሥት ትርጉም ባለው ዘላቂ ልማታዊ ሴፊቲኔት...
በአማራ ክልል በተካሄደው የማኅጸን በር ጫፍ ካንሰር ክትባት ከ1 ነጥብ 2 ሚሊዮን በላይ ልጃገረዶች...
ባሕር ዳር: ኅዳር 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ከኅዳር 9 እስከ 13/2017 ዓ.ም በተካሄደው የማኅጸን በር ጫፍ ካንሰር ክትባት 82 በመቶ መፈፀሙን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታውቋል፡፡ በኢትዮጵያ የማኅጸን በር ካንሰር መከላከያ ክትባት ለታዳጊ ሴቶች...








